~~~~~~ Alert! Alert! Alert! ጥንቃቄ!!! ~~~~~

0
0

በሳዑዲ ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን
~~~~~~~~//~~~~~~~~//~~~~~~~~~
ከነገ ማለትም እ.ኤ.አ ከኖቬምበር 15 ማለዳ ጀምሮ ላልተወሰኑ ቀናት የሚቆይ አሰሳ /የቤት ለቤትን ጨምሮ /እንዲደረግና፣ ህጋዊ የመኖሪያ ፍቃድ ሳይኖራቸው በሃገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የየትኛውንም ሃገር ዜጎች አድኖ ለመያዝ ዘመቻ ይጀመራል።
ይህ ዘመቻ ሃገሪቱ በተደጋጋሚ ያራዘመችውን የምህረት አዋጅ ሳይጠቀሙበት ቀርተው በገዛ ፍድዳቸው ወደሃገራቸው ያልተመለሱትን አድኖ በመያዝ በግዳጅ ለማስመለስ ወይም በቅጣትና በእስር ለማንገላታት ሲሆን፣ ይህንን ተላልፈው በሚገኙ የውጭ ሃገር ዜጎች ላይ ምህረት የለሽ እርምጃ እንዲወስዱ፣ ለሳዑዲ የፖሊስና የደህንነት አባላት ጥብቅ መመሪያ ተላልፏል።
እባካችሁ ወገኖቻችን . . .ነገሮች እስኪረጋጉ ድረስ እንቅስቃሴአችሁን በጥንቃቄ አድርጉ!!!
መረጃው ላልደረሳቸው ያድርሱልን

Like
1
Search
Categories
Read More
Uncategorized
Champion marathon runner Zenash Gezmu who fled Ethiopia found beaten to death by another refugee in Paris
A champion marathon runner who fled Ethiopia six years ago for a better life in Europe has been...
By Rahwa teklu 2017-12-01 07:24:35 0 0
Uncategorized
Selling
Product
By Hana Agonafir 2017-11-25 17:05:20 5 0
Uncategorized
ማበድ ደጉ!
«ዘውድአለም ታደሰ» ዳኒ የሰፈራችን ፅድት ያለ እብድ ነው። ቤተሰቦቹ ሃብታሞች ስለሆኑ ምንም ነገር አይቸግረውም። ልብሱም ንፁህ ነው።...
By Zewdalem Zed 2017-12-14 19:33:57 0 0
Uncategorized
መርከቧ በባሕሩ ላይ፣ ወይስ ባሕሩ በመርከቧ ላይ?
(ዳንኤል ክብረት) ታዋቂው ሩሲያዊ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ባለሞያ ዶክተር ሰርጌይ ላቭሮቭ ‹Reformation in the...
By Binid Dre 2017-11-25 13:23:15 0 0
Uncategorized
absyinya
Skip to content My aksionMy aksionBuy & Sell Ethiopian companies shares. PRIMARY...
By Samri mola 2017-11-15 07:11:58 0 0