0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM‹‹የግብፅ የፓርላማ አባላት ፊርማ ማሰባሰብ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝት ላይ አንዳችም ለውጥ አያመጣም›› የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየግብፅ የፓርላማ አባላት ፊርማ ማሰባሰብ በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የግብፅ ጉብኝት ላይ አንዳችም ለውጥ እንደማያመጣ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMበአቶ መላኩ ፈንታ የክስ መዝገብ የተካተቱት የኬኬ ድርጅት ባለቤት የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰምተው አጠናቀቁ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicከግንቦት ወር መጀመርያ ጀምሮ በቁጥጥር ሥር በዋሉትና በመዝገብ ቁጥር 141356 ነሐሴ 22 ቀን 2005 ዓ.ም. በእነ አቶ መላኩ ፈንታ የክስ መዝገብ የተካተቱት፣ የሙስና ተግባር ወንጀል ክስ የተመሠረተበት የኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ከተማ ከበደ፣ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰምተው አጠናቀቁ፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMየኢትዮጵያ ዘርፍ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አውስትራሊያ ከሄዱ በኋላ ሪፖርት አለማድረጋቸው ጥያቄ አስነሳ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicከኢትዮጵያ የንግድ ልዑካን ጋር ወደ አውስትራሊያ ተጉዘው የነበሩት የኢትዮጵያ ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አውስትራሊያ ከሄዱ በኋላ ሪፖርት ሳያደርጉ አንድ ወር ማስቆጠራቸው ጥያቄ አስነሳ፡፡ በዚህም ምክንያት ቼክ ላይ የሚፈርም በመጥፋቱ ችግር መፈጠሩን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMበቀድሞ የኦሮሚያ ምክትል ፕሬዚዳንት ላይ እስራት ተፈረደ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicባለቤታቸውም የተቀጡ ቢሆንም ቅጣቱ ተገድቦላቸዋል ከአንድ ዓመት በፊት በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ተመሥርቶባቸው የነበሩት የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንትና የግብርና ቢሮ ኃላፊ የነበሩት አቶ ዘለዓለም ጀማነህ፣ በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ውሳኔ ተሰጠ፡፡ ምክትል ፕሬዚዳንቱ በስድስት ዓመታት ጽኑ እስራትና በ11,000 ብር እንዲቀጡ ሐሙስ ኅዳር 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ውሳኔ ያስተላለፈው፣ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMከ660 ሺሕ በላይ ተፈናቃዮችን ለመርዳትና ግጭቱ ዕልባት እንዲያገኝ አሜሪካ እገዛ አደርጋለሁ አለች | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicበመስከረም ወር በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች በተቀሰቀሰ ግጭት ለተፈናቀሉ ከ660 ሺሕ በላይ ዜጎች፣ ሰብዓዊ ዕርዳታ ለማድረግና ግጭቱ ዕልባት እንዲያገኝ እገዛ ለማድረግ ፍላጎቱ መሆኑን የአሜሪካ መንግሥት አስታወቀ፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMብሮድካስት ባለሥልጣን በአዋጅ መጓተት ተልዕኮዬን መወጣት አልቻልኩም አለ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicአንድ ክልል በማዕከላዊ ዲጂታል ኔትወርኩ ለመታቀፍ ፈቃደኛ አልሆነም ተብሏል አራት በሳተላይት የሚሠራጩ ጣቢያዎች የባለቤትነት ይዞታቸውን እንዲያዛውሩ ታዘዘ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን የአገሪቱን የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ሥርጭት ከአናሎግ ወደ ዲጂታል ለመቀየርና ቁጥራቸው እየጨመረ የመጣውን የቴሌቪዥን ሥርጭቶች ለመቆጣጠር የሚያስችል የሕግ ረቂቅ ባለመፅዱቁና ለዓመታት በመጓተቱ፣ የፕሮጀክት ሥራዎቹ ለማከናወን እንቅፋት እንደገጠመው አስታወቀ፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMበኦሮሚያ ሦስት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት ማስጀመር አልተቻለም | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicበኦሮሚያ ክልል በሚገኙ ሦስት ዩኒቨርሲቲዎች አሁንም ትምህርት አለመጀመሩ ታወቀ፡፡ በክልሉ የሚገኙ የአምቦ፣ የመቱና የሃረማያ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ መማር ማስተማር ሥራቸው አልገቡም፡፡ የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ተሰማ ወርቅነህ ዓርብ ኅዳር 29 ቀን 2010 ዓ.ም. ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ከማክሰኞ ኅዳር 26 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ በዩኒቨርሲቲው የነበረው የመማር ማስተማር ሒደት ሙሉ በሙሉ ተቋርጧል፡፡0 Comments 0 Shares