WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የኢትዮጵያ ዘርፍ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አውስትራሊያ ከሄዱ በኋላ ሪፖርት አለማድረጋቸው ጥያቄ አስነሳ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ከኢትዮጵያ የንግድ ልዑካን ጋር ወደ አውስትራሊያ ተጉዘው የነበሩት የኢትዮጵያ ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አውስትራሊያ ከሄዱ በኋላ ሪፖርት ሳያደርጉ አንድ ወር ማስቆጠራቸው ጥያቄ አስነሳ፡፡ በዚህም ምክንያት ቼክ ላይ የሚፈርም በመጥፋቱ ችግር መፈጠሩን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
0 Comments 0 Shares