0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበቱኒዚያ ለፕሬዝደንትነት የሚወዳደሩት ፖለቲከኛ የ12 ዓመት እስር ተፈረደባቸውበቱኒዚያ የሚገኝ ፍ/ቤት፣ የተቃዋሚው ፓርቲው ፕሬዝደንታዊ ዕጩ ላይ የ12 ዓመት እስር ቅጣት አስተላልፏል። የድምፅ ሰጪዎችን ይሁንታ በሚያሰባስቡበት ጊዜ ማጭበርበር ፈፅመዋል የተባሉት የተቃዋሚው ዕጩ አያቺ ዛሜል፣ በመጪው እሁድ በሚደረገው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ላይ ተፎካካሪ ሆነው እንደሚቀጥሉ ጠበቃቸው አስታውቀዋል። ውድድሩን በመምራት ላይ ያሉትና አሁን በሥልጣን ላይ ያሉት ፕሬዝደንት ካይስ ሳያድ በእ.አ.አ 2019 ወደ ሥልጣን የመጡ ሲሆን፣ ፓርላማውን አፍርሰው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበአሜሪካ የወደብ ሠራተኞች የሥራ ማቆም አድማ መቱበአሜሪካ የወደብ ሠራተኞች ከክፍያ እና ከሌሎችም ጉዳዮች ጋራ በተያያዘ የሥራ ማቆም አድማ መተዋል። አድማው ከጥቂት ሳምንታት በላይ የሚዘልቅ ከሆነ የዋጋ ግሽበትን እና የሸቀጥ እጥረትን ሊያባብስ ይችላል ተብሏል። 45 ሺሕ ዓባላት ያሉት የወደብ ሠራተኞች ማኅበር አድማ፣ 36 ወደቦች ላይ መስተጓጎል ሊፈጥር እንደሚችል ታውቋል። በወደቦቹ እና በሰራተኞቹ መካከል ያለው ውል ዛሬ ሌሊት ላይ እንዳበቃ ሲታወቅ፣ ድርድሩ መጠነኛ መሻሻል እያሳየ ነው ተብሏል። ከሜይን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMጂሚ ካርተር 100ኛ ዓመት ልደታቸውን አከበሩየቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ጂሚ ካርተር 100ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን ዛሬ አክብረዋል። በዚህም የመጀመሪያው አንድ መቶ ዓመት ዕድሜ የቆዩ የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሆነዋል። ከእ.አ.አ 1977 እስከ 1981፣ 39ኛው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሆነው ያገለገሉት ጂሚ ካርተር፣ ላለፉት አርባ ዓመታት በላይ ለሚሆን ጊዜ ደግሞ ‘የካርተር ማዕከል’ ለተሰኘውና ከባለቤታቸው ሮዘሊን ካርተር ጋራ በመሆን ለመሠረቱት መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ሠርተዋል። ሮዘሊን ካርተር በ96...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሐዋሳ የዓሳ ገበያ ቢነቃቃም የምርቱ መጠን በሚፈለገው መጠን አላደገምበተለይ ከጥቂት ዓመታት ወዲህ በተለያየ አማራጭ እየቀረበ ያለው የሐዋሳ ሀይቅ ዓሳ፣ ገበያው እንዲነቃቃ ቢያደርግም የምርቱ መጠን በሚፈለገው ደረጃ አለመሆኑን ተጠቃሚዎች እና ባለስልጣናት ተናገሩ። ይሄም ሆኖ፣የሐዋሳ የዓሳ ገበያ ለአስጋሪዎች ለ667 ወጣቶች የሥራ እድል እንደፈጠረላቸው የከተማው ህብረት ስራ ማህበር መስሪያ ቤት አስታውቋል። የሐዋሳ ከተማ ግብርና መምሪያ በበኩሉ ካለው አቅም በታች ቢኾንም፣ ከሐይቁ በየዓመቱ 450 ቶን የዓሳ ምርት ለገበያ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየአፍሪኮም አዛዥ በሶማሊያ ስለ አሜሪካ ጦር ተሳትፎ ግልፅ አደረጉየአፍሪካ ህብረት እኤአ በሚቀጥለው 2025 አዲስ ለሚያሰማራው የሶማሊያ ድጋፍ ሰጪ እና እና አረጋጊ ተልዕኮ (AUSSOM) የትኞቹ ሀገራት ወታደር እንደሚያዋጡ ገና አልወሰነም። የሶማሊያ መንግሥት ኢትዮጵያን ከሶማሌላንድ ጋር ባደረገችው አወዛጋቢ ሥምምነት የተነሳ ከተልዕኮው እንድትገለል በመጠየቁ በጉዳዩ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ የዘገየ ይመስላል። በሁለቱ ሀገራት መካከል የተካረረው ውዝግብ ሳይበርድ በቀጠለበት በዚህ ወቅት ዩናይትድ ስቴትስ በዚህ ዓመት መጨረሻ በሚደረገው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየእስራኤል እና የሂዝቦላ ግጭት ተባብሶ ቀጥሏልቤሩት ውስጥ ከሚገኝ የመኖሪያ ህንጻ ላይ የደረሰው የእስራኤል የአየር ጥቃት አንድ ዓመት የተቃረበው የእስራኤል እና የሂዝቦላ ድንበር ዘለል ግጭት፣ ዋና ከተማይቱ ውስጥ ከሚገኝ ሥፍራ ላይ ሲነጣጠር ያሁኑ የመጀመሪያው መሆኑ ነው። የሚገኙበትን ሁኔታ የገለጹልንን የቤሩት ነዋሪ ኢትዮጵያዋያን አስተያየት ጨምሮ ሰሞንኛውን የእስራኤል እና የሂዝቦላ ግጭት የተመለከ ዘገባ ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ይከታተሉ።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን "ህወሓትን የማዳን" የሚል ስብሰባ ማካሄድ ጀምሯልለሁለት በተከፈለው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት) አመራር አንዱን ቡድን በሚመሩት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ቡድን የተጠራ “ህወሓትን የማዳን” የተባለ ስብሰባ፣ ዛሬ ሰኞ፣ በመቐለ ከተማ ተጀምሯል። ዛሬ ሰኞ፣ መስከረም 20 ቀን 2017 ዓ.ም በተጀመረው ስብሰባ ላይ የተናገሩት አቶ ጌታቸው፣ “ልዩነቱን በግልፅ ለማሳየት ያግዛል” ሲሉ ተናግረዋል። በሌላ በኩል አቶ ጌታቸው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከደቡብ ምስራቃዊ ዞን ከመጡ...0 Comments 0 Shares