በቱኒዚያ ለፕሬዝደንትነት የሚወዳደሩት ፖለቲከኛ የ12 ዓመት እስር ተፈረደባቸው
በቱኒዚያ የሚገኝ ፍ/ቤት፣ የተቃዋሚው ፓርቲው ፕሬዝደንታዊ ዕጩ ላይ የ12 ዓመት እስር ቅጣት አስተላልፏል።
የድምፅ ሰጪዎችን ይሁንታ በሚያሰባስቡበት ጊዜ ማጭበርበር ፈፅመዋል የተባሉት የተቃዋሚው ዕጩ አያቺ ዛሜል፣ በመጪው እሁድ በሚደረገው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ላይ ተፎካካሪ ሆነው እንደሚቀጥሉ ጠበቃቸው አስታውቀዋል።
ውድድሩን በመምራት ላይ ያሉትና አሁን በሥልጣን ላይ ያሉት ፕሬዝደንት ካይስ ሳያድ በእ.አ.አ 2019 ወደ ሥልጣን የመጡ ሲሆን፣ ፓርላማውን አፍርሰው...