0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየሱዳን አብያተ ክርስቲያናት ለተፈናቃዮች በራቸውን ከፍተዋልከሱዳኑ የእርስ በርስ ጦርነት ነፃ በሆነችው ፖርት ሱዳን፣ አብያተ ክርስቲያናት 11 ሚሊዮን ከሚሆኑ የሀገሪቱ ተፈናቃዮች ለአብዛኞቹ መጠለያ ሆነዋል። ራሳቸው ተፈናቃይ የሆኑ አንድ የሃይማኖት መሪ ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ብዙም ድጋፍ ሳይደረግላቸው ተፈናቃዮቹን ለመርዳት የተቻላቸውን ሁሉ እያደረጉ ነው፡፡ ተፈናቃዮቹ የሚረዱበትን ቤተ ክርስቲያን የጎበኘው የቪኦኤ ዘጋቢ ሄንሪ ዊልኪንስ ተከታዩን ዘገባ አድርሶናል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“ከምንዛሬ ለውጥ በኋላ የምግብ ዋጋ የተፈራውን ያህል አልጨመረም” የኢትዮጵያ የዋጋ ሪፖርትኢትዮጵያ በአብዛኛው በአገር ውስጥ ምርት ላይ ጥገኛ በመሆኗ እና በሌሎች ምክንያቶች የምግብ ዋጋ አስቀድሞ የተፈራውን ያህል ያለመጨመሩን የጠቀሰው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሪፖርት አመለከተ። የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ትላንት የጠቀሰው ሪፖርት፣ ከውጭ በሚገቡ የፍጆታ እቃዎች ላይ ግን ከፍ ያለ ጭማሪ መታየቱን አመልክቷል፡፡ እስካሁን የምግብ ዋጋ ጭማሪዎች ቢኖሩትም የተጠበቀውን ያህል ጭማሪ ሳይታይበት ለመቀጠሉ የተለያዩ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM"ነገ የሚፈጠረውን አናውቅም" በእየሩሳሌም የሚኖሩ ኢትዮጵያዊኢራን ወደ 180 የሚጠጉ ሚሳዬሎችን ወደ እስራኤል ማስወጨፏን ተከትሎ ነዋሪዎች ወደተዘጋጁ የቦምፕ መጠለያዎች እንዲገቡ የሚያስጠነቅቅ የአደጋ ማስጠንቀቂያ በመላው ሀገሪቱ ተሰምቷል። ጥሪውን ሰምተው መጠለያ ውስጥ ከነበሩ ሰዎች መካከል ከ30 ዓመት በላይ በእስራኤል የኖሩት አቶ ተስፋሁን እሸቱ እና ቤተሰባቸው ይገኙበታል። "ዛሬ ለሊትም ሆነ ነገ ምን እንደሚፈጠር አናውቅም" ያሉት አቶ ተስፋሁን ዛሬ በእየሩሳሌም የነበረውን ሁኔታ አጋርተውናል። (ዝርዝሩን ከተያያዘው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ምክትል ፕሬዝዳንትነትበአሜሪካ ምርጫ፣ የምክትል ፕሬዚደንትነት ዕጩ ተወዳዳሪዎቹ ጄዲ ቫንስ እና ቲም ዋልዝ በዛሬው ዕለት የመጀመሪያም የመጨረሻም የሆነ ክርክራቸውን ያከናውናሉ። የአሜሪካ ድምጹ ስካት ስተርንስ ዕጩዎቹ ኒውዮርክ ላይ ሲገናኙ ያነሷቸዋል ተብለው የሚገመቱ ጉዳዮችን ቃኝቷል።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየአፍሪካ ዲያስፖራዎች ስለ አሜሪካ ምርጫ ምን ይላሉ?ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ኻሪስ ወደ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ፉክክር ከመግባታቸው በፊት፣ ከዩናይትድ ስቴትስ መራጮች ገሚስ ያህሉ በፕሬዝዳንት ባይደን እና በቀድሞ ፕሬዝዳንት ትረምፕ ደስተኛ እንዳልነበሩ ከህዝብ የተሰበሰቡ አስተያየቶች ያሳያሉ። ያሳለፍነው ሚያዚያ ወር ላይ፣ በዚህ ምርጫ ድምፃቸውን መስጠት እንደማያስቡ የገለጹልን አንድ የአፍሪካ ዲያስፖራ ማኅበረሰብ አባል አነጋግረን የነበረ ሲሆን፣ የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ጄፍ ስዊኮርድ በቅርቡ በድጋሚ አግኝቷቸው፣ የካማላ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየእገታ ወንጀል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የአማራ ክልል ፖሊስ አስታወቀበአማራ ክልል፣ ባለፉት ሦስት ዓመታት እየጨመረ የመጣው በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚፈጸም የእገታ ወንጀል ‘ከአሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል’ መድረሱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በኮሚሽኑ የሚዲያ ጉዳዮች ዋና ክፍል ኃላፊ ኮማንደር መሳፍንት እሸቴ ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት፣ ባለፈው አመት ብቻ ከ287 በላይ የእገታ ወንጀሎች ተፈፅመዋል። በክልሉ ውስጥ የተፈጠሩ ግጭቶችን ለእገታው ወንጀል መጨመር እንደ ምክንያት ያነሱት፣ ኮማንደር መሳፍንት መረጃው ለፖሊስ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMቴል አቪቭ እና አካባቢው ያለው ሁኔታየመካከለኛው ምሥራቅ ውጥረት ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ ኢራን በዛሬው ዕለት ቁጥሩ ወደ 180 የሚጠጋ ሚሳኤል ወደ እስራኤል ተኩሳለች፡፡ ይሁንና በሚሳኤሎቹ ጥቃት እስካሁን የደረሰ ጉዳት አልተዘገበም፡፡ በሌላ በኩል በቴል አቪቭ በተኩስ እና በስለት በተፈፀመ ጥቃት ቢያንስ ስድስት ሰዎች ሲገደሉ ዘጠኝ ደግሞ ቆስለዋል።"ሽብርተኞች" ብሎ በገለጻቸው ሁለት ግለሰቦች ጥቃቱ እንደተፈፀመ የእስራኤል ፖሊስ አስታውቋል። እንዲህ ባለው የሚሳኤል ጥቃት ወቅት እንደሚያደርጉት ሁሉ...0 Comments 0 Shares