• AMHARIC.VOANEWS.COM
    በሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ አንድ ገበያን በከባድ መሣሪያ ደበደበ
    በሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ኤል ፋሸር በተሰኘች ከተማ በሚገኝ አንድ ገበያ ላይ ትላንት ምሽት ባደረሰው የከባድ መሣሪያ ጥቃት 18 ሰዎች መሞታቸው ተነግሯል። በደርዘን የሚቆጠሩ እንደተጎዱም የሕክምና ምንጮችን የጠቀሰው የኤኤፍፒ ዘገባ አመልክቷል። ለ17 ወራት በዘለቀው ጦርነት የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉና መደበኛው የሱዳን ሠራዊት የሰሜን ዳርፉር መዲና የሆነችውን ኤል ፋሸርን ለመቆጣጠር ሲፋለሙ ቆይተዋል። በሱዳን እየተካሄደ ያለው ጦርነት፣ በተለይም በ ኤል ፋሸር...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    አውሎ ነፋስ ኽሊን ፍሎሪዳን መታች
    ኽሊን በመባል የምትጠራው አውሎ ነፋስ የቀላቀለች ዝናብ ትላንት ማምሻውን በፍሎሪዳ ግዛት ደርሳ 3 ሚሊዮን ደንበኞችን ካለ ኤሌክትሪክ ኃይል አስቀርታለች፡፡ አውሎ ነፋሷ ዛሬ ጆርጂያ ግዛት ስትደርስ ኃይሏ እየተዳከመ መምጣቷም ታውቋል። ኽሊን ትላንት ምሽት ፍሎሪዳን ስትመታ ፍጥነቷ 140 ኪ.ሜ. በሰዓት ነበር። የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች በጎርፍ የተጠቁ ሰዎችን ለማዳን በመረባረብ ላይ መሆናቸውም ተሰምቷል። ከአውሎ ነፋሷ ጋራ በተገናኘ እስከ አሁን አራት ሰዎች...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ኢትዮጵያንና ሶማሊያን ለማሸማገል ጥረቷን እንደምትቀጥል ቱርክ አስታወቀች
    ኢትዮጵያንና ሶማሊያን ለማሸማገል ጥረቷን እንደምትቀጥል ቱርክ ትላንት ሐሙስ አስታወቀች፡፡ የቱርክ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ሃካን ፊዳን ከኢትዮጵያው አቻቸው ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና ከሶማሊያው የውጪ ጉዳይ ምኒስትር አህመድ ሞአሊም ፊቂ ጋራ ኒው ዮርክ ውስጥ መገናኘታቸው ታውቋል። ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋራ የተፈራረመችውን የመግባቢያ ሰነድ ተከትሎ፣ ከሶማሊያ ጋራ ለገባችበት ንትርክ መፍትሄ ለመሻት ቱርክ አንካራ ላይ በሁለቱ ወገኖች መካከል ሁለት ቀጥተኛ ያልሆነ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኒው ዮርክ ከንቲባ ኤሪክ አዳምስ በሕገ ወጥ መንገድ ከውጭ የዘመቻ መዋጮ በመቀበል ወንጀል ተከሰሱ
    የኒው ዮርክ ከንቲባ ኤሪክ አዳምስ ከውጭ ሀገር ምንጮች ሕገ ወጥ የምርጫ ዘመቻ መዋጮ በመቀበል ወንጀል ክስ እንደቀረበባቸው ተዘገበ፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ የኒው ዮርክ ማንሃተን አቃቤ ሕግ ቢሮ በከፈተው የክስ ዶሴ ከንቲባው ከተማዋ ለዘመቻ በሚሰጡ አነስተኛ መዋጮዎች መጠን ተጨማሪ ገንዘብ ለመስጠት ያወጣችውን መርሐ ግብር በሚቀበሉት ሕገ ወጥ መዋጮ ያለአግባብ ተጠቅመውበታል ሲል ወንጅሏቸዋል፡፡ ከንቲባው ማንሃተን የሚገኘውን የቱርክ ቆንስላ በሚመለከቱ ደንቦች ዙሪያ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ካመላ ሄሪስ የሜክሲኮን ድንበር ይጎበኛሉ
    ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ የዲሞክራቲክ ፓርቲው ዕጩ ከመሆናቸው ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በአሜሪካና በሜክሲኮ መካከል ያለውን ድንበር ዛሬ ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። የድንበር ጉዳይ በያዝነው የምርጫ ወቅት እጅግ አከራካሪ ጉዳይ ሲሆን፣ የምክትል ፕሬዝደንቷ ጉብኝት ይህንኑ ጉዳይ ፊት ለፊት ለመጋፈጥ ያለመ ነው ተብሏል። በያዝነው የምርቻ ወቅት፣ የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕና አጋራቸው ጄ ዲ ቫንስ ምክትል የባይደን አስተዳደር የድንበር አያያዝ እና...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የ79ኛው የመንግሥታቱ ድርጅት ጉባኤ ሦስተኛ ቀን ውሎ
    የመንግሥታቱ ድርጅት ሦስተኛው ቀን ጉባኤ ሱዳን፣ ኬኒያ፣ ማላዊ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሌሴቶ እና በርካታ የአፍሪካ መሪዎች የየሀገራቶቻቸውን ትኩረት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በተለይም የኬንያው ፕሬዚደንት ዊልያም ሩቶ ተ.መ.ድ የጸጥታው ምክር ቤት የአፍሪካ ኅብረትን የጸጥታ ቢሮ በገንዘብ መደገፍ አለበት ሲሉ አሳስበዋል፡፡ በሌላ በኩል የሱዳኑ ወታደራዊ መሪ ጄነራል አብዱልፈታ አል ቡርሃን ሀገራቸው በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንዳለች ገልጸው ይህ ሊሆን የቻለው፤ እርሳቸው...
    0 Comments 0 Shares
  • Prime Minister Abiy Ahmed (right) holds a discussion with IMF Managing Director, Kristalina Georgieva (left) (Photo: PM Office) Addis Abeba – The International Monetary Fund (IMF) announced on Friday that it had reached a staff-level agreement with Ethiopian authorities on the first review of the country’s four-year, $3.4 billion Extended Credit Facility (ECF) program. The …
    Prime Minister Abiy Ahmed (right) holds a discussion with IMF Managing Director, Kristalina Georgieva (left) (Photo: PM Office) Addis Abeba – The International Monetary Fund (IMF) announced on Friday that it had reached a staff-level agreement with Ethiopian authorities on the first review of the country’s four-year, $3.4 billion Extended Credit Facility (ECF) program. The …
    ADDISSTANDARD.COM
    IMF, Ethiopia reach staff-level agreement on first review of $3.4 billion ECF program - Addis Standard
    IMF, Ethiopia reach staff-level agreement on first review of $3.4 billion ECF program Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
  • Ambassador Taye Atske-Selassie addressing the 79th United Nations General Assembly (Photo: MoFA) Addis Abeba – Ethiopian Foreign Minister Ambassador Taye Atske-Selassie has dismissed Somalia’s allegations regarding Ethiopia’s memorandum of understanding with Somaliland, calling them “unfounded” and accusing Somalia of attempting to “cover internal political tensions” by inciting “hostility.” Speaking at the 79th United Nations General …
    Ambassador Taye Atske-Selassie addressing the 79th United Nations General Assembly (Photo: MoFA) Addis Abeba – Ethiopian Foreign Minister Ambassador Taye Atske-Selassie has dismissed Somalia’s allegations regarding Ethiopia’s memorandum of understanding with Somaliland, calling them “unfounded” and accusing Somalia of attempting to “cover internal political tensions” by inciting “hostility.” Speaking at the 79th United Nations General …
    ADDISSTANDARD.COM
    Ethiopian FM rejects Somalia’s ‘unfounded allegations’ at UN, warns of ‘recent manoeuvres’ by external actors - Addis Standard
    Ethiopian FM rejects Somalia’s ‘unfounded allegations’ at UN, warns of ‘recent manoeuvres’ by external actors Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares