AMHARIC.VOANEWS.COM
የኒው ዮርክ ከንቲባ ኤሪክ አዳምስ በሕገ ወጥ መንገድ ከውጭ የዘመቻ መዋጮ በመቀበል ወንጀል ተከሰሱ
የኒው ዮርክ ከንቲባ ኤሪክ አዳምስ ከውጭ ሀገር ምንጮች ሕገ ወጥ የምርጫ ዘመቻ መዋጮ በመቀበል ወንጀል ክስ እንደቀረበባቸው ተዘገበ፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ የኒው ዮርክ ማንሃተን አቃቤ ሕግ ቢሮ በከፈተው የክስ ዶሴ ከንቲባው ከተማዋ ለዘመቻ በሚሰጡ አነስተኛ መዋጮዎች መጠን ተጨማሪ ገንዘብ ለመስጠት ያወጣችውን መርሐ ግብር በሚቀበሉት ሕገ ወጥ መዋጮ ያለአግባብ ተጠቅመውበታል ሲል ወንጅሏቸዋል፡፡ ከንቲባው ማንሃተን የሚገኘውን የቱርክ ቆንስላ በሚመለከቱ ደንቦች ዙሪያ...
0 Comments 0 Shares