• Our dialogue is a thermostat that reflects our mental development; reading comments, observing debates shows it all. I always strive and encourage my compatriots to dialogue calmly and rationally. So far, its satisfactory and I continue to do my part. Our state of mind needs to be refreshed like beating cotton. Sometimes mattresses and pillows […]
    The post Shall we calm down or not? appeared first on Awate.com.
    Our dialogue is a thermostat that reflects our mental development; reading comments, observing debates shows it all. I always strive and encourage my compatriots to dialogue calmly and rationally. So far, its satisfactory and I continue to do my part. Our state of mind needs to be refreshed like beating cotton. Sometimes mattresses and pillows […] The post Shall we calm down or not? appeared first on Awate.com.
    AWATE.COM
    Shall we calm down or not? - Awate.com
    Our dialogue is a thermostat that reflects our mental development; reading comments, observing debates shows it all. I always strive and encourage my compatriots to dialogue calmly and rationally. So far, its satisfactory and I continue to do my part. Our state of mind needs to be refreshed like beating cotton. Sometimes mattresses and pillows […]
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ኢትዮጵያ እና ሶማልያ በተባበሩት መንግሥታት ፊት አለመግባባታቸውን አሳዩ
    ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ትላንት ዓርብ ምሽት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ፊት ባሰሙት ንግግር አለመግባባታቸውን ለዓለም አሳይተዋል፡፡ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ኢትዮጵያ እና አይ ኤም ኤፍ በገንዘብ ድጋፍ ዙርያ ተስማሙ
    ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አይ ኤም ኤፍ ሠራተኞች እና የኢትዮጵያ መንግስት የአራት-ዓመት 3.4 ቢሊዮን ዶላር የብድር ዝግጅት የመጀመሪያ ግምገማ ለማጠናቀቅ በሚያስችሉ የኢኮኖሚ ፖሊሲዎች ላይ ከስምምነት መድረሳቸውን አይ ኤም ኤፍ ትላንት ዓርብ አስታወቀ። ግምገማው ሲጠናቀቅ "ኢትዮጵያ ወደ 345 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ እንድታገኝ ያደርጋታል" ሲልም አይ ኤም ኤፍ ገልጿል። ስምምነቱ የተቋሙን አስተዳደር እና የስራ አስፈፃሚ ቦርድ ይሁንታ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የሂዝቦላ መሪ ተገደለ
    የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላ መሪ ሃሰን ናስረላህን በቤሩት ባካሄደው የአየር ጥቃት መግደሉን የእስራኤል ጦር አስታወቀ፡፡ የእስራኤል ወታደራዊ ቃል አቀባይ ሌተናንት ኮሎኔል ናዳቭ በቀድሞ አጠራሩ ትዊተር ተብሎ በሚታወቀው የ X ገጻቸው ላይ ባወጡት ጽሁፍ ነው የሃሰን ናስርላህን መገደል ያስታወቁት፡፡ ሌላው የእስራኤል ቃል አቀባይ ካፒቴን ዴቪድ አቭራሃም ትላንት ዓርብ በሊባኖስ ዋና ከተማ ላይ የተካሄደውን ጥቃት ተከትሎ የሂዝቦላ መሪ “ተወግዷል” ሲሉ ለአጃንስ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    79ኛው የመንግሥታቱ ጉባዔ አራተኛ ቀን ውሎ
    በኒው ዮርክ እየተካሄደ ባለው የመንግሥታቱ ጉባዔ ከምሳ ሰዓት በፊት በነበረው የካሪቢያን ሀገራቶች፣ ታንዛኒያ፣ ሞልዶቫ፣ ክሮሺያ እና እስራኤል ለመንግሥታቱ ድርጅት ንግግር ካደረጉ ሀገራቶች መካከል ናቸው። በዕለቱ ንግግራቸውን ያደረጉት የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ወደ መድረክ ሲወጡ በረከት ያሉ ታዳሚዎች አዳራሹን ለቀው ወጥተዋል። የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ‘ሀገሬ ጦርነት ውስጥ ባለችበት ወቅት ይኼንን ጉባዔ ለመታደም...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ከፍተኛ አመራር አባል ጃል ሰኝ ነጋሳ ከድርጅቱ መነጠላቸውን አስታወቁ
    በጃል መሮ ወይም ኩምሳ ድሪባ ከሚመራው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ራሳችንን አግልለናል ሲሉ የድርጅቱ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የማዕከላዊ ዞን የቀድሞ አዛዥ ጃል ሰኝ ነጋሳ አስታውቀዋል። ጃል ሰኝ ነጋሳ መሆናቸውን ያስተዋወቁት የድርጅቱ አመራር፣ ከተመረጡ መገናኛ ብዙሀን ዘጋቢዎች በስልክ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የት እንደሆኑ ባልተገለፀ ቦታ ሆነው በሰጡት ምላሽ፣ ረቡዕ መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ/ም የወጣውና የማዕከላዊ ዞን ዕዝ፣ በጃል መሮ ወይም ኩምሳ ድሪባ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ዜለንስኪ ከፕሬዚዳንት ባይደን እና ምክትል ፕሬዚዳንት ሃሪስ ጋር ተገናኙ
    ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዜለንስኪ ከዲሞክራቲክ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃሪስ ጋር ትላንት ሀሙስ በዩክሬን ያለውን ጦርነት ስለመደገፍ ተወያይተዋል። ሪፐብሊካን የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው የዜለንስኪን የፔንስልቬንያ ጥይቶች ፋብሪካን ጎብኝት “ዴሞክራቶችን ለመርዳት የታቀደ የዘመቻ ዝግጅት” ሲሉ አውግዘዋል። የቪኦኤ የዋይት ሀውስ ዘጋቢ ፓትሲ ውዳክስዋራ ዘገባ ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የአማራ ክልል ግጭት በሰላም እንዲፈታ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጫና እንዲያደርግ ካውንስሉ ጠየቀ
    ዩናይትድ ስቴትስን ጨምሮ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ፣ የአማራ ክልል ግጭት ሰላማዊ መፍትሔ እንዲያገኝ በተፋላሚ ኃይሎች ላይ ጫና እንዲፈጥሩ የክልሉ የሰላም ካውንስል ጠይቋል፡፡ በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ መካከል በሚደረገው የግጭት ዐውድ ውስጥ የሚፈፀመው የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን የገለፀው ኢሰመኮ ግጭቱ በውይይት እንዲፈታ ከትላንት በስቲያ መጠየቁ ይታወቃል፡፡ የአማራ ክልል የሰላም ካውንስልሰብሳቢ ያየህይራድ በለጠ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት...
    0 Comments 0 Shares