AMHARIC.VOANEWS.COM
የ79ኛው የመንግሥታቱ ድርጅት ጉባኤ ሦስተኛ ቀን ውሎ
የመንግሥታቱ ድርጅት ሦስተኛው ቀን ጉባኤ ሱዳን፣ ኬኒያ፣ ማላዊ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሌሴቶ እና በርካታ የአፍሪካ መሪዎች የየሀገራቶቻቸውን ትኩረት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በተለይም የኬንያው ፕሬዚደንት ዊልያም ሩቶ ተ.መ.ድ የጸጥታው ምክር ቤት የአፍሪካ ኅብረትን የጸጥታ ቢሮ በገንዘብ መደገፍ አለበት ሲሉ አሳስበዋል፡፡ በሌላ በኩል የሱዳኑ ወታደራዊ መሪ ጄነራል አብዱልፈታ አል ቡርሃን ሀገራቸው በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንዳለች ገልጸው ይህ ሊሆን የቻለው፤ እርሳቸው...
0 Comments 0 Shares