Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-17 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በናይጄሪያ ጎርፍ ማረሚያ ቤት አፍርሶ እስረኞች አመለጡ
    በናይጄሪያ እየደረሰ ባለው የጎርፍ አደጋ በሃገሪቱ ሰሜን ምሥራቅ የሚገኝ የአንድ እስር ቤትን ግድግዳ ማፍረሱን ተከትሉ፣ 281 እስረኞች ማምለጣቸው ታውቋል። ከቀናት በፊት በፈረሰ ግድብ ምክንያት በደረሰ የጎርፍ አደጋ 30 የሚሆኑ ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ደግሞ ተፈናቅለዋል። ባለፈው ሳምንት ማይዱጉሪ በተባለው እስር ቤት የሚገኙ ታሳሪዎችን ለማስወጣት የፀጥታ አስከባሪዎች ሲገኙ፣ እስረኞቹ ቀድሞውኑ አምልጠው መገኘታቸውን የናይጄሪያ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-17 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኮንግረስ የተቋቋመው ግብረ ኃይል በትረምፕ የግድያ ሙከሪያ ዙሪያ ማብራሪያ ጠይቋል
    ባለፈው ሐምሌ በቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ላይ የተፈፀመውን የግድያ ሙከራ በመመርመር ላይ ያለውና ከሁለቱ ፓርቲዎች የተውጣጣው የኮንግረስ የጋራ ግብረ ኃይል፣ ትላንት እሁድ ለሁለተኛ ጊዜ ፍሎሪዳ ላይ ተፈጽሟል የተባለውን የግድያ ሙከራ በተመለከተ ክትትል በማድረግ ላይ መሆኑንና የፕሬዝደንቱ ልዩ ጥበቃ ቡድን (ሲክረት ሰርቪስ) ማብራሪያ እንዲሰጥ መጠየቁን አስታውቋል። የቀድሞው ፕሬዝደንት ላይ ጉዳት ባለመድረሱ እፎይታ እንደተሰማቸውና፣ ማንኛውንም ዓይነት...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-17 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒዤር የጋራ ፓስፖርት ሊጠቀሙ ነው
    ማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒዤር በቅርቡ አዲስ የባዮሜትሪክስ ፓስፖርት በሥራ ላይ እንደሚያውሉ የማሊው ወታደራዊ መሪ ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ ትላንት እሁድ አስታውቀዋል። ሦስቱ የሳህል ቀጠና ሃገራት ከእ.አ.አ 2020 ጀምሮ በተከታታይ የተፈጸሙ መፈንቅለ መንግስቶችን ተከትሎ በወታደራዊ አገዛዝ ሥር ይገኛሉ። ሦስቱ ሃገራት ባለፈው ዓመት መስከረም ወር ላይ ከቀጠናው የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ (ኤኮዋስ) ተገንጥለው በመውጣት ‘የሳህል ሃገራት ትብብር’ መሥርተዋል። ሃገራቱ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-17 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል ሊካሄድ የነበረው ሶስተኛው ዙር ውይይት ለሌላ ጊዜ ተላለፈ
    ውይይቱ ለሌላ ጊዜ የተላለፈው በኒውዮርክ ከሚካሄደው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ጋር በመገጣጠሙ ምክንያት መሆኑን ሁለት የሶማሊያ ከፍተኛ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። ስለጉዳዩ ለመገናኛ ብዙሃን ለመናገር ፈቃድ ስለሌላቸው ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁት አንደኛው የሶማሊያ ባለስልጣን የውይይቱ ጊዜ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ጉዞ እና ዝግጅት ጋር መገጣጠሙ ተናግረዋል። ሁለተኛው ባለስልጣን በበኩላቸው ለውይይቱ ለመዘጋጀት ያለው ጊዜ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-17 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በቱኒዚያ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዘመቻ ቅስቀሳ ተጀመረ
    የቱኒዚያ የፕሬዝዳንታዊ የምርጫ ወቅት ቅስቀሳ ትላንት ቅዳሜ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ይህም የሃገሪቱ ሁኔታ እያሸቆለቆለ ነው ያሉ ቱኒዚያውያን ቁጣቸውን በዋና ከተማው ጎዳናዎች ላይ በመውጣት ከገለጹ ማግስት ነው፡፡ በዚህ አመት መጀመሪያ ላይ ባለስልጣናት ለወራት የዘለቀ የእስር ማዕበል ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ ትልቁ በሚመስለው ተቃውሞ፣ አርብ ዕለት በመቶዎች የሚቆጠሩ ቱኒዚያውያን ሰላማዊ ሰልፍ በማካሄድ የ “ ፖሊስ መንግስት” ሲሉ የጠሩት ይህ ድርጊት እንዲያበቃ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-17 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የፑቲንን ዛቻ አጣጣሉ
    የብሪታንያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዴቪድ ላሚ ዛሬ እሁድ በሰጡት አስትያየት ዩክሬን ከሩሲያ ምድር ዘልቆ ጉዳት የማድረስ አቅም ያለው የረዥም ርቀት መሳሪያ እንድትጠቀም መፍቀድ ኔቶን ከሞስኮ ጋር ከለየለት ጦርነት ውስጥ ያስገባታል በሚል የሩስያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለሰነዘሩት ማስጠንቀቂያ “በመደንፋት” ወንጅለዋቸዋል። የዩናይትድ ስቴት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኬይር ስታርመር በዋይት ሀውስ ተገናኝተው ኪየቭ ከምዕራቡ ዓለም...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-17 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የየመን አማፂያን ወደ እስራኤል የተኮሱት ሚሳኤል በአለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያው የማስጠንቀቂያ ድምፅ አስነሳ
    በኢራን የሚደገፉት የሁቲ አማጽያን ዛሬ እሁድ የተኮሱት ሚሳኤል በማዕከላዊ እስራኤል በሚገኝ ክፍት መሬት ላይ ቢያርፍም በቤን ጉሪዮን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የማስጠንቀቂያ ድምጾች እንዲነሳ አድርጓል፡፡ ይህም ለአመት በተጠጋው የጋዛ ጦርነት የደረሰ የቅርቡ ጥቃት ነው ፡፡ እስራኤልም ለዚህ ጥቃት ወታደራዊ ምላሽ እንደምትሰጥ ፍንጭ ሰጥታለች።እስካሁን በሰው ህይወት ላይም ሆነ ሌላ ያደረሰው ከፍተኛ ጉዳት ስለመኖሩ የተገለጸ ነገር ባይኖርም የእስራኤል መገናኛ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Standard shared a link
    2024-09-17 09:27:01 -
    (Photo: Kiremu District Communication Office) Addis Abeba – A deadly attack in the Kiramu district of East Wollega Zone, Oromia region, on 14 September, 2024, claimed the lives of two individuals—a local administrator and a party official. The assault, which residents attribute to the “Fano militia,” also left another local administrator injured. According to local resident Girma …
    (Photo: Kiremu District Communication Office) Addis Abeba – A deadly attack in the Kiramu district of East Wollega Zone, Oromia region, on 14 September, 2024, claimed the lives of two individuals—a local administrator and a party official. The assault, which residents attribute to the “Fano militia,” also left another local administrator injured. According to local resident Girma …
    ADDISSTANDARD.COM
    Deadly attack in Oromia’s East Wollega Zone claims lives of local administrator, party official - Addis Standard
    Deadly attack in Oromia’s East Wollega Zone claims lives of local administrator, party official Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (287641-287648 of 309354)
  • «
  • Prev
  • 35954
  • 35955
  • 35956
  • 35957
  • 35958
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory