0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበኮንግረስ የተቋቋመው ግብረ ኃይል በትረምፕ የግድያ ሙከሪያ ዙሪያ ማብራሪያ ጠይቋልባለፈው ሐምሌ በቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ላይ የተፈፀመውን የግድያ ሙከራ በመመርመር ላይ ያለውና ከሁለቱ ፓርቲዎች የተውጣጣው የኮንግረስ የጋራ ግብረ ኃይል፣ ትላንት እሁድ ለሁለተኛ ጊዜ ፍሎሪዳ ላይ ተፈጽሟል የተባለውን የግድያ ሙከራ በተመለከተ ክትትል በማድረግ ላይ መሆኑንና የፕሬዝደንቱ ልዩ ጥበቃ ቡድን (ሲክረት ሰርቪስ) ማብራሪያ እንዲሰጥ መጠየቁን አስታውቋል። የቀድሞው ፕሬዝደንት ላይ ጉዳት ባለመድረሱ እፎይታ እንደተሰማቸውና፣ ማንኛውንም ዓይነት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒዤር የጋራ ፓስፖርት ሊጠቀሙ ነውማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒዤር በቅርቡ አዲስ የባዮሜትሪክስ ፓስፖርት በሥራ ላይ እንደሚያውሉ የማሊው ወታደራዊ መሪ ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ ትላንት እሁድ አስታውቀዋል። ሦስቱ የሳህል ቀጠና ሃገራት ከእ.አ.አ 2020 ጀምሮ በተከታታይ የተፈጸሙ መፈንቅለ መንግስቶችን ተከትሎ በወታደራዊ አገዛዝ ሥር ይገኛሉ። ሦስቱ ሃገራት ባለፈው ዓመት መስከረም ወር ላይ ከቀጠናው የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ (ኤኮዋስ) ተገንጥለው በመውጣት ‘የሳህል ሃገራት ትብብር’ መሥርተዋል። ሃገራቱ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል ሊካሄድ የነበረው ሶስተኛው ዙር ውይይት ለሌላ ጊዜ ተላለፈውይይቱ ለሌላ ጊዜ የተላለፈው በኒውዮርክ ከሚካሄደው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ጋር በመገጣጠሙ ምክንያት መሆኑን ሁለት የሶማሊያ ከፍተኛ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። ስለጉዳዩ ለመገናኛ ብዙሃን ለመናገር ፈቃድ ስለሌላቸው ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁት አንደኛው የሶማሊያ ባለስልጣን የውይይቱ ጊዜ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ጉዞ እና ዝግጅት ጋር መገጣጠሙ ተናግረዋል። ሁለተኛው ባለስልጣን በበኩላቸው ለውይይቱ ለመዘጋጀት ያለው ጊዜ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበቱኒዚያ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዘመቻ ቅስቀሳ ተጀመረየቱኒዚያ የፕሬዝዳንታዊ የምርጫ ወቅት ቅስቀሳ ትላንት ቅዳሜ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ይህም የሃገሪቱ ሁኔታ እያሸቆለቆለ ነው ያሉ ቱኒዚያውያን ቁጣቸውን በዋና ከተማው ጎዳናዎች ላይ በመውጣት ከገለጹ ማግስት ነው፡፡ በዚህ አመት መጀመሪያ ላይ ባለስልጣናት ለወራት የዘለቀ የእስር ማዕበል ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ ትልቁ በሚመስለው ተቃውሞ፣ አርብ ዕለት በመቶዎች የሚቆጠሩ ቱኒዚያውያን ሰላማዊ ሰልፍ በማካሄድ የ “ ፖሊስ መንግስት” ሲሉ የጠሩት ይህ ድርጊት እንዲያበቃ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የፑቲንን ዛቻ አጣጣሉየብሪታንያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዴቪድ ላሚ ዛሬ እሁድ በሰጡት አስትያየት ዩክሬን ከሩሲያ ምድር ዘልቆ ጉዳት የማድረስ አቅም ያለው የረዥም ርቀት መሳሪያ እንድትጠቀም መፍቀድ ኔቶን ከሞስኮ ጋር ከለየለት ጦርነት ውስጥ ያስገባታል በሚል የሩስያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለሰነዘሩት ማስጠንቀቂያ “በመደንፋት” ወንጅለዋቸዋል። የዩናይትድ ስቴት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኬይር ስታርመር በዋይት ሀውስ ተገናኝተው ኪየቭ ከምዕራቡ ዓለም...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየየመን አማፂያን ወደ እስራኤል የተኮሱት ሚሳኤል በአለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያው የማስጠንቀቂያ ድምፅ አስነሳበኢራን የሚደገፉት የሁቲ አማጽያን ዛሬ እሁድ የተኮሱት ሚሳኤል በማዕከላዊ እስራኤል በሚገኝ ክፍት መሬት ላይ ቢያርፍም በቤን ጉሪዮን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የማስጠንቀቂያ ድምጾች እንዲነሳ አድርጓል፡፡ ይህም ለአመት በተጠጋው የጋዛ ጦርነት የደረሰ የቅርቡ ጥቃት ነው ፡፡ እስራኤልም ለዚህ ጥቃት ወታደራዊ ምላሽ እንደምትሰጥ ፍንጭ ሰጥታለች።እስካሁን በሰው ህይወት ላይም ሆነ ሌላ ያደረሰው ከፍተኛ ጉዳት ስለመኖሩ የተገለጸ ነገር ባይኖርም የእስራኤል መገናኛ...0 Comments 0 Shares -
(Photo: Kiremu District Communication Office) Addis Abeba – A deadly attack in the Kiramu district of East Wollega Zone, Oromia region, on 14 September, 2024, claimed the lives of two individuals—a local administrator and a party official. The assault, which residents attribute to the “Fano militia,” also left another local administrator injured. According to local resident Girma …(Photo: Kiremu District Communication Office) Addis Abeba – A deadly attack in the Kiramu district of East Wollega Zone, Oromia region, on 14 September, 2024, claimed the lives of two individuals—a local administrator and a party official. The assault, which residents attribute to the “Fano militia,” also left another local administrator injured. According to local resident Girma …
ADDISSTANDARD.COMDeadly attack in Oromia’s East Wollega Zone claims lives of local administrator, party official - Addis StandardDeadly attack in Oromia’s East Wollega Zone claims lives of local administrator, party official Addis Standard -0 Comments 0 Shares