በኮንግረስ የተቋቋመው ግብረ ኃይል በትረምፕ የግድያ ሙከሪያ ዙሪያ ማብራሪያ ጠይቋል
ባለፈው ሐምሌ በቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ላይ የተፈፀመውን የግድያ ሙከራ በመመርመር ላይ ያለውና ከሁለቱ ፓርቲዎች የተውጣጣው የኮንግረስ የጋራ ግብረ ኃይል፣ ትላንት እሁድ ለሁለተኛ ጊዜ ፍሎሪዳ ላይ ተፈጽሟል የተባለውን የግድያ ሙከራ በተመለከተ ክትትል በማድረግ ላይ መሆኑንና የፕሬዝደንቱ ልዩ ጥበቃ ቡድን (ሲክረት ሰርቪስ) ማብራሪያ እንዲሰጥ መጠየቁን አስታውቋል።
የቀድሞው ፕሬዝደንት ላይ ጉዳት ባለመድረሱ እፎይታ እንደተሰማቸውና፣ ማንኛውንም ዓይነት...