0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየሰራዊቱ አባላት የነበሩ በርካታ ታሳሪዎች በይቅርታ እንዲለቀቁ ተወሰነላለፉት አራት ዓመታት በእስር ላይ የቆዩ ከመቶ በላይ የሠራዊቱ አባላት የነበሩ የትግራይ ተወላጆ ወታደሮች እና መኮንኖች አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ወታደሮቹና መኮንኖቹ በወታደራዊ ፍርድ ቤቶች እስከ ሞት ቅጣት የሚደርሱ ውሳኔዎች ተፈርዶባቸው በማረሚያ ቤት የቆዩ መሆናቸውንም የመከላከያ ሚንስቴር አመልክቷል። ይቅርታ ቦርዱን ውሳኔ በመቀጠል እንዲለቀቁ የተወሰነው፣ መንግሥት በሰሜኑ የሃገራችን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMካመላ ሄሪስና ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ ምሽት ክርክር ይገጥማሉምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ እና የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ፊለደልፊያ ላይ የመጀመሪያ ክርክራቸውን ዛሬ ምሽት ያደርጋሉ። ተንታኞች እንደሚሉት፣ በዐቃቤ ሕግነት ዘመናቸው ጠንካራ ተሟጋች የነበሩት ካመላ፣ በአሜሪካ ፖለቲካ የመልስ ምት በመሰንዘር ከሚታወቁ ትራምፕ ጋራ በቃላት ልውውጥ የሚያደርጉት ፍልሚያ፣ የሃገሪቱ ፕሬዝደንት ለመሆን በሚያደርጉት ፉክክር ውጤት ሁነኛ ድርሻ ሊኖረው ይችላል። ሙሉ ዘገባውን ከተያይያዘው የድምጽ ማጫወቻ ይከታተሉ።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMህወሓት ከኤርትራ መንግሥት ጋራ ንግግር ማካሄዱን ገለፀየህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀመንበር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ ፓርቲያቸው ከኤርትራ አመራሮች ጋራ ከስድስት ወራት በፊት ዱባይ ላይ ውይይት ማድረጉን፣ ሊቀመንበሩ ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ተናገሩ። በዚያ ውይይት ላይ ህወሓትን በመወከል የተሳተፉት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ መሆናቸውን የጠቀሱት ሊቀመንበሩ፣ ውይይቱ የተካሄደው "በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዕውቅና" ነው ብለዋል። ሊቀመንበሩ ዛሬ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMከአሜሪካ የተላኩት የመጀመሪያዎቹ የኤምፖክስ ክትባቶች ዴሞክራቲክ ኮንጎ ገብተዋልየዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ባለሥልጣናት ከዩናይትድ ስቴትስ የተላኩት የኤምፖክስ 50 ሺህ ክትባቶች ከዩናይትድ ስቴትስ መግባታቸውን አስታውቀዋል፡፡ ዛሬ ማክሰኞ ከዩናይትድ ስቴትስ የተላኩት በቀድሞ ስሙ የዝንጀሮ ፈንጣጣ ክትባቶች ኮንጎ የደረሱት ከአውሮፓ ህብረት የተላኩት የመጀመሪያዎቹ ክትባቶች ከደረሱ ከአንድ ሳምንት በኋላ ነው። በበሽታው በጣም በተጎዱት ኤኩዊተር፥ ደቡባዊ ኪቩ እና ሳንኩሩ በተባሉት ሦስት አውራጃዎች የሚኖሩ አዋቂዎች ከመጭው የጎርጎርሳዊያኑ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMሂዩማን ራይትስ ዋች ሱዳን ላይ ጠንካራ የጦር መሣሪያ ማዕቀብ እንዲጣል ጠየቀየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ወደ ሱዳን ምዕራብ ዳርፉር ግዛት የጦር መሣሪያ መላክን የሚከለክለው ማዕቀብ፤ መታደስ አለመታደስ ላይ ነገ ረቡዕ ድምጽ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቋሙ ሂዩማን ራይትስ ዋች ከነገው ድምጽ አሰጣጥ ቀደም ብሎ የጸጥታ ምክር ቤቱ በምዕራብ ዳርፉር ላይ የሚያተኩረውን የጦር መሣሪያ ማዕቀብ ሰፋ በማድረግ በመላ ሱዳን ሥራ ላይ እንዲያውለው አሳስቧል። የሱዳን መንግሥት ዕገዳውን ይቃወማል።...0 Comments 0 Shares -
Dr. Essa Kayd, Minister of Foreign Affairs met with reps of diplomatic missions in Hargeisa. Photo: Somaliland Foreign Ministry Addis Abeba – Somaliland Ministry for Foreign Affairs and International Cooperation said Dr. Essa Kayd, Minister of Foreign Affairs, addressed the international diplomatic missions in Hargeisa today, providing updates on significant regional issues. The Ministry said …Dr. Essa Kayd, Minister of Foreign Affairs met with reps of diplomatic missions in Hargeisa. Photo: Somaliland Foreign Ministry Addis Abeba – Somaliland Ministry for Foreign Affairs and International Cooperation said Dr. Essa Kayd, Minister of Foreign Affairs, addressed the international diplomatic missions in Hargeisa today, providing updates on significant regional issues. The Ministry said …
ADDISSTANDARD.COMSomaliland tells diplomats in Hargeisa MoU with Ethiopia 'finalized', 'formal legal agreement imminent' - Addis StandardSomaliland tells diplomats in Hargeisa MoU with Ethiopia 'finalized', 'formal legal agreement imminent' Addis Standard -0 Comments 0 Shares -
(Photo: EPA) Addis Abeba – Elders from the Somali regional state in Ethiopia have called on Somalis to “refrain from involving themselves in a war that does not concern them” during a recent discussion on Horn of Africa affairs. The meeting, led by elder Gerad Kulmiye Gerad Mohammed, addressed current regional issues and emphasized the importance of …(Photo: EPA) Addis Abeba – Elders from the Somali regional state in Ethiopia have called on Somalis to “refrain from involving themselves in a war that does not concern them” during a recent discussion on Horn of Africa affairs. The meeting, led by elder Gerad Kulmiye Gerad Mohammed, addressed current regional issues and emphasized the importance of …
ADDISSTANDARD.COMSomali region elders in Ethiopia urge peace, call Somalis to ‘refrain’ involving in war as conflict rhetoric in the Horn escalates - Addis StandardSomali region elders in Ethiopia urge peace, call Somalis to ‘refrain’ involving in war as conflict rhetoric in the Horn escalates Addis Standard -0 Comments 0 Shares