• አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የዘመን ቀመር አቆጣጠር የ2017 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል በመላ ኢትዮጵያ እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ ሲከበር አዲሱን ዓመት ለሀገር ሰላምና እድገት የሚሰራበትና የተቸገሩት የሚናገዙበት፣ የአንድነት፣ የይቅርታና የምህረት ሰላም የሰፈነበት እንዲሆን በማቀድና ለመተግበር በመዘጋጀት መሆን እንደሚገባው ተገልጿል። መልካም አዲስ ዓመት
    The post የ2017 ዓ.ም የዘመንለወጫ በዓል እየተከበረ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የዘመን ቀመር አቆጣጠር የ2017 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል በመላ ኢትዮጵያ እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ ሲከበር አዲሱን ዓመት ለሀገር ሰላምና እድገት የሚሰራበትና የተቸገሩት የሚናገዙበት፣ የአንድነት፣ የይቅርታና የምህረት ሰላም የሰፈነበት እንዲሆን በማቀድና ለመተግበር በመዘጋጀት መሆን እንደሚገባው ተገልጿል። መልካም አዲስ ዓመት The post የ2017 ዓ.ም የዘመንለወጫ በዓል እየተከበረ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የ2017 ዓ.ም የዘመንለወጫ በዓል እየተከበረ ነው - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የዘመን ቀመር አቆጣጠር የ2017 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል በመላ ኢትዮጵያ እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ ሲከበር አዲሱን ዓመት ለሀገር ሰላምና እድገት የሚሰራበትና የተቸገሩት የሚናገዙበት፣ የአንድነት፣ የይቅርታና የምህረት ሰላም የሰፈነበት እንዲሆን በማቀድና ለመተግበር በመዘጋጀት መሆን እንደሚገባው ተገልጿል። መልካም አዲስ ዓመት
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሁን ሲልም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡
    The post የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሁን ሲልም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡ The post የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሁን ሲልም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ኢራን ለሩሲያ ባሊስቲክ ሚሳይል ታቀርባለች ስትል ዩናይትድ ስቴትስ በሞስኮ ላይ ማዕቀብ ጣለች
    ታህራን ሞስኮ በዩክሬን ላይ ባካሄደችው ወረራ ጥቅም ላይ የምታውለው ባለስቲክ ሚሳይል አቅርባለች ስትል፣ ዩናይትድ ስቴትስ ኢራን ላይ አዲስ ማዕቀብ ጥላለች። የአሜሪካ ድምጹ ሄንሪ ሪጅዌል ከለንደን ያደረሰን ዘገባ ይመለክተዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    አዲሱ እና አሮጌው ዓመት በመቀሌ
    የመቐለ ነዋሪዎችን የአዲስ ዓመት ተስፋ እና ምኞታቸውን፤ ብሎም 2016’ን እንዴት እንዳሳለፉ ይነግሩናል።
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ፕሬዝደንታዊ ክርክሩ ሲተነተን
    በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ የምርጫ ክርክር በትላንትናው ምሽት ተካሂዷል። በሚሊዮን የሚቆጠሩ አሜሪካውያንና የተቀረውም ዓለም በተከታተለው በዚሁ ክርክር፣ ሁለቱ እጩዎች ማለትም፤ ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ እና የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ፣ በሃገር ውስጥ ባሉ አንገብጋቢ ጉዳዮችም ሆነ በውጪ ፖሊሲያቸው ዙሪያ ተከራክረዋል። ክርክሩን የተከታተለው ባልደረባችን እንግዱ ወልዴ ሁለት እንግዶችን ጋብዞ ተከታዩን አዘጋጅቷል።
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    “በአማራ ክልል በተገባደደው 2016 የነበረው የጸጥታ ስጋት በብዙኃኑ ህይወት ላይ ተጽእኖ ፈጥሮ አለፈ?”
    ኢትዮጵያ ውስጥ በተጠናቀቀው ዓመት የተፈጠሩት የጸጥታ ችግሮች በህይወታቸው ላይ ተጽእኖ ፈጥረው ማለፋቸውን በአማራ ክልል ደሴ ከተማ ውስጥ የሚኖሩ አስተያየት ሰጭዎች ገለጹ፡፡ አስተያየት ሰጭዎቹ በአሮጌው ዓመት የተስተዋሉት ችግሮች ተቀርፈው በኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም እንዲሰፍን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ የአሮጌውን ዓመት ስንብት እና የአዲሱን ዓመት ተስፋ አስመልክክቶ የአሜሪካ ድምጽ የኗሪዎችን አስተያየት አስተናግዷል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በዩናይትድ ስቴትስ የመስከረም 11 የአልቃይዳ ሽብር ጥቃት 23ኛው ዓመት ታሰበ
    ዩናይትድ ስቴትስ እአአ መስከረም 11/2001 ወደ 3,000 የሚጠጉ ሰዎችን የገደለውን የሽብር ጥቃት 23ኛ ዓመት ዛሬ ረቡዕ አስባለች። በኒው ዮርክ የሽብር ጥቃቱ ሰለባዎች ቤተሰቦች፣ የተጠለፈው አውሮፕላን ተከስክሶባቸው የወደሙት፣ ሁለቱ የቀድሞ የዓለም ንግድ ማእከል ህንጻዎች በነበሩበት “ግራውንድ ዜሮ” ተብሎ የሚጠራው ስፍራ ተገኝተው፣ በአደጋው ህይወታቸው ያለፉትን ሰዎች አስበዋል፡፡ በመታሰቢያ ስነ ሥርዓቱ ላይ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና ምክትል ፕሬዝዳንት...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    2016 ለኢትዮጵያውያን እንደምን አለፈ? መጭውስ 2017 ምን ይዞ ይሆን?
    በኢትዮጵያ የቀጠሉ ግጭቶች በአዲሱ ዓመት እልባት እንዲያገኙ፣ ኢትዮጵያን ተማፅኖአቸውን ማቅረብ ቀጥለዋል 2016 ለኢትዮጵያ ፈታኝ ሆኖ እንደተጠናቀቀ፣ አዲሱን ዓመት በማስመልከት አስተያየታቸውን የሰጡን የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች፣ ለበርካታ ችግሮች ምክንያት የሆኑ ግጭቶች መፍትሔ እንዲያገኙ ተማፅነዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares