ህወሓት ከኤርትራ መንግሥት ጋራ ንግግር ማካሄዱን ገለፀ
የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀመንበር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ ፓርቲያቸው ከኤርትራ አመራሮች ጋራ ከስድስት ወራት በፊት ዱባይ ላይ ውይይት ማድረጉን፣ ሊቀመንበሩ ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ተናገሩ።
በዚያ ውይይት ላይ ህወሓትን በመወከል የተሳተፉት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ መሆናቸውን የጠቀሱት ሊቀመንበሩ፣ ውይይቱ የተካሄደው "በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዕውቅና" ነው ብለዋል። ሊቀመንበሩ ዛሬ...