0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMህወሓት ከኤርትራ መንግሥት ጋራ ንግግር ማካሄዱን ገለፀየህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀመንበር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ ፓርቲያቸው ከኤርትራ አመራሮች ጋራ ከስድስት ወራት በፊት ዱባይ ላይ ውይይት ማድረጉን፣ ሊቀመንበሩ ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ተናገሩ። በዚያ ውይይት ላይ ህወሓትን በመወከል የተሳተፉት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ መሆናቸውን የጠቀሱት ሊቀመንበሩ፣ ውይይቱ የተካሄደው "በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዕውቅና" ነው ብለዋል። ሊቀመንበሩ ዛሬ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMከአሜሪካ የተላኩት የመጀመሪያዎቹ የኤምፖክስ ክትባቶች ዴሞክራቲክ ኮንጎ ገብተዋልየዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ባለሥልጣናት ከዩናይትድ ስቴትስ የተላኩት የኤምፖክስ 50 ሺህ ክትባቶች ከዩናይትድ ስቴትስ መግባታቸውን አስታውቀዋል፡፡ ዛሬ ማክሰኞ ከዩናይትድ ስቴትስ የተላኩት በቀድሞ ስሙ የዝንጀሮ ፈንጣጣ ክትባቶች ኮንጎ የደረሱት ከአውሮፓ ህብረት የተላኩት የመጀመሪያዎቹ ክትባቶች ከደረሱ ከአንድ ሳምንት በኋላ ነው። በበሽታው በጣም በተጎዱት ኤኩዊተር፥ ደቡባዊ ኪቩ እና ሳንኩሩ በተባሉት ሦስት አውራጃዎች የሚኖሩ አዋቂዎች ከመጭው የጎርጎርሳዊያኑ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMሂዩማን ራይትስ ዋች ሱዳን ላይ ጠንካራ የጦር መሣሪያ ማዕቀብ እንዲጣል ጠየቀየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ወደ ሱዳን ምዕራብ ዳርፉር ግዛት የጦር መሣሪያ መላክን የሚከለክለው ማዕቀብ፤ መታደስ አለመታደስ ላይ ነገ ረቡዕ ድምጽ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቋሙ ሂዩማን ራይትስ ዋች ከነገው ድምጽ አሰጣጥ ቀደም ብሎ የጸጥታ ምክር ቤቱ በምዕራብ ዳርፉር ላይ የሚያተኩረውን የጦር መሣሪያ ማዕቀብ ሰፋ በማድረግ በመላ ሱዳን ሥራ ላይ እንዲያውለው አሳስቧል። የሱዳን መንግሥት ዕገዳውን ይቃወማል።...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በዋሽንግተን ዲሲ ሜዳበኢትዮጵያ በርካታ የኳስ ደጋፊ ያላቸው አትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ የእግርኳስ ክለቦች በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ኦዲ ፊልድ ስታድየም የወዳጅነት ጨዋታ አድርገዋል፡፡ የኢትዮጵያ ክለቦች በአሜሪካ ለመጀመርያ ጊዜ ባደረጉት በዚህ ጨዋታም ኢትዮጵያ ቡና 2 ለ1 ማሸነፍ ችሏል፡፡ ይህንና ሌሎች ስፖርታዊ መረጃዎችን ከተያያዘው ፋይል ይመልከቱ፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየኢትዮጵያ ዘመን ቀመር ለምን ተለየ?ኢትዮጵያ በየአመቱ መስከረም ወር ላይ አዲስ አመትን የምትቀበልበት የራሷ የዘመን አቆጣጠር ያላት ሃገር ናት:: አስራ ሶስተኛ ወር የምትባለው ጳጉሜ ወርን ጨምሮ በቀንና አመታት አቆጣጠርም ከአውሮፖውያ የዘመን ቀመር በተለየ ትቆጠራለች:: የአሜሪካ ድምጽ የ2017 ዓ.ም አዲስ አመት መቃረብን ምክንያት በማድረግ በዚህ ርዕሰ ጉዳይ በርካታ መጽሃፍትን ያሳተሙትን የስነ ፈለክ ባለሙያ መጋቢ ሃዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰን አነጋግሯቸዋል:: የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMስለ አዲሱ ዓመት የተለያዩ ክልሎች ነዋሪዎች አስተያየትእየተሸኘ ያለው አዲስ ዓመት ምን ትቶ አልፏል መጭውስ ምን ተስፋ ሰንቋል? ለአዲሱ ዓመት “ሁሉም ሰው ሊመኘው የሚገባው ነገር ሰላም ብቻ ነው” ይላሉ በአማራ ክልል የባህርዳር ነዋሪዋ ወ/ሮ ወይንሸት ገመቹ፡፡ ከቤንሻንጉል ክልል የተፈናቀሉትና በሂደቱም ባለቤታቸውን በሞት ያጡት ወ/ሮ ወይንሸት ገመቹ አራት ልጆቻቸውን በህይወት ለማሰንበት እየተጣጣሩ መሆኑን ነግረውናል፡፡ ወ/ሮ ወይንሸት ስለመጭው ዓመት አዲስ ተስፋም ሆነ ውጥን ባይኖራቸውም አሮጌውን ዓመት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሰሜን ጎንደር፣ ዳባት ከተማ አንድ ታጣቂ 2 ሰዎችን ገደለበሰሜን ጎንደር ዞን፣ ዳባት ከተማ አንድ ታጣቂ ባለፈው አርብ ፈፀመው በተባለ ጥቃት፣ አንድ ኤርትራዊ ስደተኛን ጨምሮ፣ 2 ሰዎች መገደላቸውን፣ ስደተኞች ተናገሩ፡፡ በዛው ሳምንት፣ በዳባት ወረዳ፣ በአለምዋጭ መጠለያ ጣቢያ የሚኖሩ 2 ኤርትራውያን ስደተኞችም ታጣቂዎች ባደረሱባቸው ጥቃት ቆስለው ወደ ጎንደር ሆስፒታል መወሰዳቸውን፣ ስደተኞቹ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል፡፡ የመጠለያ ጣቢያው የሚገኝበት የዳባት ወረዳ፣ ጭላ ቀበሌ አስተዳደር በበኩሉ፣ በዳባት ከተማ ሁለት...0 Comments 0 Shares