0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበትግራይ ክልል በፍጥነት እየተዛመተ ነው በተባለ የኮሌራ በሽታ ሰባት ሰዎች ሞቱበትግራይ ክልል በአንድ ወር ውስጥ በኮሌራ በሽታ የሰባት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የትግራይ ክልል የጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በጤና ቢሮው የኅብረተሰብ ጤና ክብካቤ አስተባባሪ አቶ መብራህቶም ሀፍተ፣ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል፣ በሽታው በክልሉ በፍጥነት እየተዛመተ እንደሚገኝ ገልጸው፣ ካለፈው ሐምሌ ወር ጀምሮ በ25 ወረዳዎች መታየቱን ተናግረዋል፡፡ የበሽታውን መዛመት ለመግታት ጥረት እያደረገ መኾኑን ጤና ቢሮው ገልጾ፣ ኹኔታው ግን ከዓቅም በላይ እየኾነ በመምጣቱ፣...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበአሜሪካ ምርጫ የትውልደ ኢትዮጵያ ድምጽ ሰጪዎች ዕይታለአራት ቀናት የተከናወነው የዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ትላንት ሐሙስ ምሽት ተጠናቋል። ፓርቲው ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስን ለፕሬዝደንትነት፣ የሜንሶታው አገረ ገዥ ቲም ዎልዝን ደግሞ ለምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ አቅርቧል። የሪፐብሊካኑ ፓርቲ ብሔራዊ ጉባኤ ባለፈው ሐምሌ እንዲሁ ተከናውኗል። ዶናልድ ትረምፕንና ጄ ዲ ቫንስን ፓርቲውን ወክለው ለፕሬዝደንትነትና ለምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ አቅርቧል። ሁለቱ ወገኖች ዋይት ሃውስን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ በኪቭ ከዜለነስኪ ጋር ተገናኙየሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ጋር ዛሬ አርብ ኪቭ ውስጥ ተገናኝተዋል፡፡ ሞዲ ከዜለነስኪ ጋር የተገናኙት በሞስኮ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ከተገናኙ ሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ዩክሬን ከሶቭየት ህብረት ከተለየች እኤአ ከ1991 በኋላ አንድ የህንድ መሪ ዩክሬንን ሲጎበኝ ሞዲ የመጀመሪያው ናቸው፡፡ ዜለነስኪ ሞዲ በዚህ ወር መግቢያ ላይ በሞስኮ ባደረጉት ጉብኝት አዝነው እንደነበር ተመልክቷል፡፡ ሞዲ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሱዳን ተፋላሚዎች የሰብአዊ ርዳታ መተላለፊያዎችን ለመፍቀድ ተስማሙየሱዳን ተፋላሚ ወገኖች በግጭት የተጎዱትን ለመርዳት በሁለት ቁልፍ መንገዶች ደህንነቱ የተጠበቀ የሰብአዊ አገልግሎት መተላለፊያ እንዲኖር መስማማታቸውን በስዊዘርላንድ ድርድር የተሳተፉ ሀገራት ዛሬ አርብ አስታወቁ። በሱዳን ያለውን ስቃይ ለማርገብ እና ዘላቂ የሆነ የተኩስ አቁም እንዲኖር ለማድረግ እኤአ ከነሀሴ 14 ጀምሮ በዩናይትድ ስቴትስ የተመሩ ውይይቶች በስዊዘርላንድ ተካሂደዋል። የፈጥኖ ደራሹ ጦር በውይይቱ ቢሳተፍም በአካል ያልተኙት የሱዳን ጦር ሃይሎች...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየፍልስጤም ደጋፊዎች በዴሞክራቲክ ጉባኤው ለመናገር እንዳልተፈቀደላቸው ተናገሩየእስራኤል እና የሃማስ ጦርነት አያያዝን የሚቃወሙት የፍልስጥኤም ደጋፊዎች፣ በዴሞክራቲክ ፓርቲ ብሄራዊ ጉባኤ ላይ፣ ፍልስጤማውያን አሜሪካውያን እንዲናገሩ ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ መደረጉን ተናገሩ፡፡ ስለጥያቄያቸው ለሳምንታት ከዲሞክራቲክ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ሲነጋገሩ እንደነበር የገለጹት መሪዎቹ ይህ ሊሆን እንደማይችል ባላፈው ረቡዕ ምሽት እንደተነገራቸው ገልጸዋል። አንዳንድ የተመረጡ የዴሞክራቲክ ባለሥልጣናት የንቅናቄው ቃል አቀባይ በመጨረሻው ቀን ያቀረበውን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMጄክ ሰለቨን ከቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ይነጋገራሉየዩናይት ስቴትስ ብሄራዊ የደህንነት አማካሪ ጄክ ሰለቨን ከቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋን ዪ ጋር ለመነጋገር በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ቻይና እንደሚጓዙ ስለ ጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ሰዎች ተናገሩ፡፡ ንግግሩ በዚህ ዓመት መጨረሻ በፕሬዝዳንት ባይደን እና በቻይናው አቻቸው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ መካከል ሊደረግ የሚችለውንም ስብሰባ ያካትታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የታቀዱት ስብሰባዎች የአሜሪካ-ቻይና ግንኙነቶችን ለማረጋጋት በተከታታይ ከታቀዱት የከፍተኛ ደረጃ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሩሲያ እስረኞች የእስር ቤቱን ሠራተኞች አገቱበደቡባዊ ቮልጎግራድ ክልል ለብቻው ተነጥሎ በተሰራ ወህኒ ቤት ውስጥ የሚገኙ አስረኞች፥ የእስር ቤቱን ሠራተኞች ዛሬ አርብ አግተው መውሰዳቸውን የማረሚያ ቤት ባለሥልጣናት ተናገሩ። ባለሥልጣናቱ ከሰኔ ወር ወዲህ በሩሲያ እስር ቤት ውስጥ ይህ ዓይነቱ ክስተት ሲፈፀም ሁለተኛው ነው ብለዋል። የሩሲያ ፌዴራል ማረሚያ ቤት ባወጣው መግለጫ "ወንጀለኞቹ የ (IK-19) የማረሚያ ተቋም ሠራተኞችን አግተው ወስደዋል" ብሏል። በአሁኑ ጊዜ "ታጋቾቹን ለማስለቀቅ እርምጃዎች...0 Comments 0 Shares