በአሜሪካ ምርጫ የትውልደ ኢትዮጵያ ድምጽ ሰጪዎች ዕይታ
ለአራት ቀናት የተከናወነው የዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ትላንት ሐሙስ ምሽት ተጠናቋል።
ፓርቲው ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስን ለፕሬዝደንትነት፣ የሜንሶታው አገረ ገዥ ቲም ዎልዝን ደግሞ ለምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ አቅርቧል።
የሪፐብሊካኑ ፓርቲ ብሔራዊ ጉባኤ ባለፈው ሐምሌ እንዲሁ ተከናውኗል። ዶናልድ ትረምፕንና ጄ ዲ ቫንስን ፓርቲውን ወክለው ለፕሬዝደንትነትና ለምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ አቅርቧል።
ሁለቱ ወገኖች ዋይት ሃውስን...