AMHARIC.VOANEWS.COM
የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ በኪቭ ከዜለነስኪ ጋር ተገናኙ
የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ጋር ዛሬ አርብ ኪቭ ውስጥ ተገናኝተዋል፡፡ ሞዲ ከዜለነስኪ ጋር የተገናኙት በሞስኮ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ከተገናኙ ሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ዩክሬን ከሶቭየት ህብረት ከተለየች እኤአ ከ1991 በኋላ አንድ የህንድ መሪ ዩክሬንን ሲጎበኝ ሞዲ የመጀመሪያው ናቸው፡፡ ዜለነስኪ ሞዲ በዚህ ወር መግቢያ ላይ በሞስኮ ባደረጉት ጉብኝት አዝነው እንደነበር ተመልክቷል፡፡ ሞዲ...
0 Comments 0 Shares