• (ኢዜአ)- የአልጀርሱን ስምምነት ከነሙሉ ማዕቀፉ ተግባራዊ ለማድረግ መወሰኑ በሁለቱ ሃገራት ድንበር መካከል የቆየውን ዝምታ መስበሩን የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል ገለጹ። ምክትል ርዕሰ-መስተዳደሩ በየዓመቱ ሰኔ 15 ቀን የሚከበረውን የሰማዕታት እለት አስመልክቶ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት ስምምነቱ በሁለቱ ህዝቦች መካከል የተረጋጋ ሰላም ለመፍጠር ያስችላል። ግጭቱ በድንበር አካባቢ ሊካሔድ የሚገባውን ልማት ከማደናቀፉም ባለፈ በሁለቱም […]
    (ኢዜአ)- የአልጀርሱን ስምምነት ከነሙሉ ማዕቀፉ ተግባራዊ ለማድረግ መወሰኑ በሁለቱ ሃገራት ድንበር መካከል የቆየውን ዝምታ መስበሩን የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል ገለጹ። ምክትል ርዕሰ-መስተዳደሩ በየዓመቱ ሰኔ 15 ቀን የሚከበረውን የሰማዕታት እለት አስመልክቶ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት ስምምነቱ በሁለቱ ህዝቦች መካከል የተረጋጋ ሰላም ለመፍጠር ያስችላል። ግጭቱ በድንበር አካባቢ ሊካሔድ የሚገባውን ልማት ከማደናቀፉም ባለፈ በሁለቱም […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    የአልጀርሱን ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ መወሰኑ በሁለቱ ሀገራት መካከል የነበረውን ዝምታ ሰብሯል- ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል
    (ኢዜአ)- የአልጀርሱን ስምምነት ከነሙሉ ማዕቀፉ ተግባራዊ ለማድረግ መወሰኑ በሁለቱ ሃገራት ድንበር መካከል የቆየውን ዝምታ መስበሩን የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል ገለጹ።ምክትል ርዕሰ-መስተዳደሩ በየዓመቱ ሰኔ 15 ቀን የሚከበረውን የሰማዕታት እለት አስመልክቶ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት ስምምነቱ በሁለቱ ህዝቦች መካከል የተረጋጋ ሰላም ለመፍጠር
    0 Comments 0 Shares
  • (ሪፖርተር)- የኢትዮጵያ አሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን ሼሕ መሐመድ አሊ አል አሙዲ ከእስር እንዲፈቱ የሳዑዲን መንግሥት እንደሚጠይቅ አስታወቀ፡፡ ከአገሪቱ ግንባር ቀደም አሠሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት የሚድሮክ ኢትዮጵያ ሊቀመንበር ሼክ መሐመድ አል አሙዲ እንዲፈቱ ኮንፌዴሬሽኑ ብርቱ ፍላጎት ያለው በመሆኑ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከጀመሩት ጥረት ጎን ለጎን ኮንፌዴሬሽኑም የራሱን ጥረት ለማድረግ በመነሳሳት ላይ መሆኑን ኮንፌዴሬሽኑ ሐሙስ ሰኔ 14 […]
    (ሪፖርተር)- የኢትዮጵያ አሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን ሼሕ መሐመድ አሊ አል አሙዲ ከእስር እንዲፈቱ የሳዑዲን መንግሥት እንደሚጠይቅ አስታወቀ፡፡ ከአገሪቱ ግንባር ቀደም አሠሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት የሚድሮክ ኢትዮጵያ ሊቀመንበር ሼክ መሐመድ አል አሙዲ እንዲፈቱ ኮንፌዴሬሽኑ ብርቱ ፍላጎት ያለው በመሆኑ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከጀመሩት ጥረት ጎን ለጎን ኮንፌዴሬሽኑም የራሱን ጥረት ለማድረግ በመነሳሳት ላይ መሆኑን ኮንፌዴሬሽኑ ሐሙስ ሰኔ 14 […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    የአሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን ሼሕ አል አሙዲ እንዲፈቱ ሊጠይቅ ነው
    (ሪፖርተር)- የኢትዮጵያ አሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን ሼሕ መሐመድ አሊ አል አሙዲ ከእስር እንዲፈቱ የሳዑዲን መንግሥት እንደሚጠይቅ አስታወቀ፡፡ከአገሪቱ ግንባር ቀደም አሠሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት የሚድሮክ ኢትዮጵያ ሊቀመንበር ሼክ መሐመድ አል አሙዲ እንዲፈቱ ኮንፌዴሬሽኑ ብርቱ ፍላጎት ያለው በመሆኑ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከጀመሩት ጥረት ጎን ለጎን ኮንፌዴሬሽኑም የራሱን ጥረት ለ
    0 Comments 0 Shares
  • (ኤፍ.ቢ.ሲ)- የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያና ኤርትራ በመካከላቸው ያለውን ግንኙነት ለማሻሻል የተጀመሩትን በጎ ስራዎች አደነቀ። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሃመት በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያ የአልጀርሱን ስምምነት እና የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ለመተግበር መወሰኗን አድንቀዋል። እንዲሁም የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በትናንትናው እለት በሰጡት መግለጫ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ገንቢ ውይይት የሚያደርግ ከፍተኛ ልዑኳን ወደ አዲስ አበባ ልትልክ […]
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያና ኤርትራ በመካከላቸው ያለውን ግንኙነት ለማሻሻል የተጀመሩትን በጎ ስራዎች አደነቀ። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሃመት በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያ የአልጀርሱን ስምምነት እና የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ለመተግበር መወሰኗን አድንቀዋል። እንዲሁም የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በትናንትናው እለት በሰጡት መግለጫ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ገንቢ ውይይት የሚያደርግ ከፍተኛ ልዑኳን ወደ አዲስ አበባ ልትልክ […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል የጀመሩትን ስራ አደነቀ
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያና ኤርትራ በመካከላቸው ያለውን ግንኙነት ለማሻሻል የተጀመሩትን በጎ ስራዎች አደነቀ።የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሃመት በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያ የአልጀርሱን ስምምነት እና የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ለመተግበር መወሰኗን አድንቀዋል።እንዲሁም የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በትናንትናው እለት በሰጡት መግለጫ ኤርትራ ከኢት
    0 Comments 0 Shares
  • [The Conversation Africa] The political upheaval that Ethiopians have become accustomed to seems to be a thing of the past - for now. Many have praised the new Prime Minister Abiy Ahmed, who took office in April 2018, for restoring calm to much of the country. Some have even dubbed his reform agenda a massive turn around for Ethiopia.
    [The Conversation Africa] The political upheaval that Ethiopians have become accustomed to seems to be a thing of the past - for now. Many have praised the new Prime Minister Abiy Ahmed, who took office in April 2018, for restoring calm to much of the country. Some have even dubbed his reform agenda a massive turn around for Ethiopia.
    ALLAFRICA.COM
    Ethiopia: Persecution of Ethnic Amharas Will Harm Reform Agenda
    Analysis - The political upheaval that Ethiopians have become accustomed to seems to be a thing of the past - for now. Many have praised the new Prime Minister Abiy Ahmed, who took office in April 2018, for restoring calm to much of the country. Some have even dubbed his reform agenda a massive turn around for Ethiopia.
    0 Comments 0 Shares
  • [IPS] Badme, Ethiopia -The utterly inconsequential-looking Ethiopian border town of Badme is where war broke out in 1998 between Ethiopia and Eritrea, lasting two years and devastating both countries.
    [IPS] Badme, Ethiopia -The utterly inconsequential-looking Ethiopian border town of Badme is where war broke out in 1998 between Ethiopia and Eritrea, lasting two years and devastating both countries.
    ALLAFRICA.COM
    Eritrea: Badme - The Place Where the Ethiopia, Eritrea War Started
    The utterly inconsequential-looking Ethiopian border town of Badme is where war broke out in 1998 between Ethiopia and Eritrea, lasting two years and devastating both countries.
    0 Comments 0 Shares
  • [Shabelle] The Somali government has not signed an official trade agreement with its neighbouring Ethiopian government, Somali Prime Minister said on Wednesday.
    [Shabelle] The Somali government has not signed an official trade agreement with its neighbouring Ethiopian government, Somali Prime Minister said on Wednesday.
    ALLAFRICA.COM
    Somalia: PM Says No Deal Reached With Ethiopia On Seaports
    The Somali government has not signed an official trade agreement with its neighbouring Ethiopian government, Somali Prime Minister said on Wednesday.
    0 Comments 0 Shares
  • [VOA] Eritrea's president says he will send a delegation to Ethiopia to discuss Prime Minister Abiy Ahmed's pledge to implement the terms of a peace deal negotiated in 2000.
    [VOA] Eritrea's president says he will send a delegation to Ethiopia to discuss Prime Minister Abiy Ahmed's pledge to implement the terms of a peace deal negotiated in 2000.
    ALLAFRICA.COM
    Eritrea: President Promises to Send Delegation to Ethiopia
    Eritrea’s president says he will send a delegation to Ethiopia to discuss Prime Minister Abiy Ahmed’s pledge to implement the terms of a peace deal negotiated in 2000.
    0 Comments 0 Shares
  • [Capital FM] Nairobi -President Uhuru Kenyatta is in Addis Ababa, Ethiopia, to attend a summit by leaders from the Inter-Governmental Authority on Development (IGAD) on the South Sudan peace process.
    [Capital FM] Nairobi -President Uhuru Kenyatta is in Addis Ababa, Ethiopia, to attend a summit by leaders from the Inter-Governmental Authority on Development (IGAD) on the South Sudan peace process.
    ALLAFRICA.COM
    Kenyatta Jets Off to Addis for IGAD Summit on South Sudan
    President Uhuru Kenyatta is in Addis Ababa, Ethiopia, to attend a summit by leaders from the Inter-Governmental Authority on Development (IGAD) on the South Sudan peace process.
    0 Comments 0 Shares