• Meznew Fantahun - Merkosh | መዝነው ፋንታሁን - መርቆሽ | New Ethiopian Music 2024 (Official Video)
    Meznew Fantahun - Merkosh | መዝነው ፋንታሁን - መርቆሽ | New Ethiopian Music 2024 (Official Video)
    0 Comments 0 Shares
  • እንዲያው ሳይፈልጉት፣ ሳያስቡት ወይም ደግሞ ወደው እና ፈቅደው በዘመናዊ ስልክዎ ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ ቲክቶክ . . . ሌላም ሌላም የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ ብዙ ጊዜዬን እያጠፋሁ ነው ብለው ያስባሉ? ለዚህ ጥያቄ መልስ ከመስጠትዎ በፊት ወደ ሞባይል ስልክዎ ‘ሴቲንግ’ አምርተው ‘ስክሪን ታይም’ን ይመልከቱ። ምን ማድረግ ይችላሉ?
    እንዲያው ሳይፈልጉት፣ ሳያስቡት ወይም ደግሞ ወደው እና ፈቅደው በዘመናዊ ስልክዎ ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ ቲክቶክ . . . ሌላም ሌላም የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ ብዙ ጊዜዬን እያጠፋሁ ነው ብለው ያስባሉ? ለዚህ ጥያቄ መልስ ከመስጠትዎ በፊት ወደ ሞባይል ስልክዎ ‘ሴቲንግ’ አምርተው ‘ስክሪን ታይም’ን ይመልከቱ። ምን ማድረግ ይችላሉ?
    WWW.BBC.COM
    ፌስቡክ እና ቲክቶክ ላይ የምናጠፋውን ጊዜ ለመቀነስ አማራጭ እየሆኑ ያሉት ‘የድሮ ስልኮች’ - BBC News አማርኛ
    እንዲያው ሳይፈልጉት፣ ሳያስቡት ወይም ደግሞ ወደው እና ፈቅደው በዘመናዊ ስልክዎ ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ ቲክቶክ . . . ሌላም ሌላም የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ ብዙ ጊዜዬን እያጠፋሁ ነው ብለው ያስባሉ? ለዚህ ጥያቄ መልስ ከመስጠትዎ በፊት ወደ ሞባይል ስልክዎ ‘ሴቲንግ’ አምርተው ‘ስክሪን ታይም’ን ይመልከቱ። ምን ማድረግ ይችላሉ?
    0 Comments 0 Shares
  • ቢቢሲ አንድ ዓመት በፈጀው ምርመራው በብሪታኒያ ንጉሣውያን ከምትዳደረው ነገር ግን የራሷ ገለልተኛ መንግሥት ካላት ከትንሿ ደሴት እንዴት ማጭበርበር ሊካሄድ ቻለ የሚለውን ለማጣራት ሞክሯል።
    ቢቢሲ አንድ ዓመት በፈጀው ምርመራው በብሪታኒያ ንጉሣውያን ከምትዳደረው ነገር ግን የራሷ ገለልተኛ መንግሥት ካላት ከትንሿ ደሴት እንዴት ማጭበርበር ሊካሄድ ቻለ የሚለውን ለማጣራት ሞክሯል።
    WWW.BBC.COM
    ከትንሿ የአውሮፓ አገር በቻይናውያን የሚንቀሳቀሰው የአጭበርባሪዎች ሰንሰለት - BBC News አማርኛ
    ቢቢሲ አንድ ዓመት በፈጀው ምርመራው በብሪታኒያ ንጉሣውያን ከምትዳደረው ነገር ግን የራሷ ገለልተኛ መንግሥት ካላት ከትንሿ ደሴት እንዴት ማጭበርበር ሊካሄድ ቻለ የሚለውን ለማጣራት ሞክሯል።
    0 Comments 0 Shares
  • የስፖርቱ ዓለም ትልቁ ውድድር በሚባለው ኦሊምፒክ የሚሳተፉ ስፖርተኞች ውድድሮቹ ከተጠናቀቁ በኋላ አእምሯቸው ይዝላል። ይህ ክስተት በእንግሊዝኛው ‘ፖስት-ኦሊምፒክ ብሉዝ’ ይባላል። የድኅረ ኦሊምፒክ ድብታ እንደማለት ነው። ይህ ሁኔታ ስፖርተኞችን የሚያጋጥማቸው ለምንድን ነው?
    የስፖርቱ ዓለም ትልቁ ውድድር በሚባለው ኦሊምፒክ የሚሳተፉ ስፖርተኞች ውድድሮቹ ከተጠናቀቁ በኋላ አእምሯቸው ይዝላል። ይህ ክስተት በእንግሊዝኛው ‘ፖስት-ኦሊምፒክ ብሉዝ’ ይባላል። የድኅረ ኦሊምፒክ ድብታ እንደማለት ነው። ይህ ሁኔታ ስፖርተኞችን የሚያጋጥማቸው ለምንድን ነው?
    WWW.BBC.COM
    ፓሪስ 2024፡ ስፖርተኞች ከኦሊምፒክ ውድድር በኋላ በድባቴ የሚጠቁት ለምንድነው? - BBC News አማርኛ
    የስፖርቱ ዓለም ትልቁ ውድድር በሚባለው ኦሊምፒክ የሚሳተፉ ስፖርተኞች ውድድሮቹ ከተጠናቀቁ በኋላ አእምሯቸው ይዝላል። ይህ ክስተት በእንግሊዝኛው ‘ፖስት-ኦሊምፒክ ብሉዝ’ ይባላል። የድኅረ ኦሊምፒክ ድብታ እንደማለት ነው። ይህ ሁኔታ ስፖርተኞችን የሚያጋጥማቸው ለምንድን ነው?
    0 Comments 0 Shares
  • በሩሲያ ወጣ ብሎ በሚገኝ እስር ቤት በርካታ እስረኞች ባስነሱት አመጽ እና በፈፀሙት እገታ አራት የእስር ቤቱ ሰራተኞች መገደላቸውን የፌደራል ባለሥልጣናት አስታወቁ።
    በሩሲያ ወጣ ብሎ በሚገኝ እስር ቤት በርካታ እስረኞች ባስነሱት አመጽ እና በፈፀሙት እገታ አራት የእስር ቤቱ ሰራተኞች መገደላቸውን የፌደራል ባለሥልጣናት አስታወቁ።
    WWW.BBC.COM
    በሩሲያ እስር ቤት በተፈጸመ የእገታ ጥቃት አራት ሠራተኞቹ ተገደሉ - BBC News አማርኛ
    በሩሲያ ወጣ ብሎ በሚገኝ እስር ቤት በርካታ እስረኞች ባስነሱት አመጽ እና በፈፀሙት እገታ አራት የእስር ቤቱ ሰራተኞች መገደላቸውን የፌደራል ባለሥልጣናት አስታወቁ።
    0 Comments 0 Shares
  • የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ አድሃኖም አሁን ላይ በቫይረሱ የተያዘ ሰው መገኘቱ እጅጉን እንዳሳሰባቸው ገልጸው፣በሚቀጥሉት ሳምንታት ክትባት ለማሰራጨት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።
    የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ አድሃኖም አሁን ላይ በቫይረሱ የተያዘ ሰው መገኘቱ እጅጉን እንዳሳሰባቸው ገልጸው፣በሚቀጥሉት ሳምንታት ክትባት ለማሰራጨት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።
    WWW.BBC.COM
    በጋዛ ከ25 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አንዲት ሕጻን በፖሊዮ ተያዘች - BBC News አማርኛ
    የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ አድሃኖም አሁን ላይ በቫይረሱ የተያዘ ሰው መገኘቱ እጅጉን እንዳሳሰባቸው ገልጸው፣በሚቀጥሉት ሳምንታት ክትባት ለማሰራጨት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራ ለተገደለችው የሰባት ዓመቷ ሕጻን ሄቨን አወት አርብ ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም. በኢሊሊ ሆቴል ሊደረግ የነበረው የመታሰቢያ የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት እና ጋዜጣዊ መግለጫ በፖሊስ እንዲቋረጥ ተደረገ።
    በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራ ለተገደለችው የሰባት ዓመቷ ሕጻን ሄቨን አወት አርብ ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም. በኢሊሊ ሆቴል ሊደረግ የነበረው የመታሰቢያ የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት እና ጋዜጣዊ መግለጫ በፖሊስ እንዲቋረጥ ተደረገ።
    WWW.BBC.COM
    ተደፍራ ለተገደለችው ሄቨን የተጠራው የሻማ ማብራት እና መግለጫ በፖሊሶች ተቋረጠ - BBC News አማርኛ
    በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራ ለተገደለችው የሰባት ዓመቷ ሕጻን ሄቨን አወት አርብ ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም. በኢሊሊ ሆቴል ሊደረግ የነበረው የመታሰቢያ የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት እና ጋዜጣዊ መግለጫ በፖሊስ እንዲቋረጥ ተደረገ።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀርጌሳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ላይ የሚጠቀመውን የቦታ አገላለጽ እንዲያስተካክል ሶማሊያ መንግሥት ያቀረበው ጥያቄ “ተቀባይነት አግኝቶ ማስተካከያ መደረጉን” የአገሪቱ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቬዬሽን ሚኒስቴር ለቢቢሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ላይ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ “ሀርጌሳ” ብቻ በሚል ተጠቅሶ የነበረው ወደ ከተማዋ የሚደረግ በረራ ከሰዓት በኋላ “ሀርጌሳ፣ ሶማሊያ” በሚል ተቀይሯል።
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀርጌሳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ላይ የሚጠቀመውን የቦታ አገላለጽ እንዲያስተካክል ሶማሊያ መንግሥት ያቀረበው ጥያቄ “ተቀባይነት አግኝቶ ማስተካከያ መደረጉን” የአገሪቱ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቬዬሽን ሚኒስቴር ለቢቢሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ላይ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ “ሀርጌሳ” ብቻ በሚል ተጠቅሶ የነበረው ወደ ከተማዋ የሚደረግ በረራ ከሰዓት በኋላ “ሀርጌሳ፣ ሶማሊያ” በሚል ተቀይሯል።
    WWW.BBC.COM
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀረበለትን የማስተካከያ ጥያቄ መቀበሉን የሶማሊያ መንግሥት አስታወቀ - BBC News አማርኛ
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀርጌሳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ላይ የሚጠቀመውን የቦታ አገላለጽ እንዲያስተካክል ሶማሊያ መንግሥት ያቀረበው ጥያቄ “ተቀባይነት አግኝቶ ማስተካከያ መደረጉን” የአገሪቱ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቬዬሽን ሚኒስቴር ለቢቢሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ላይ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ “ሀርጌሳ” ብቻ በሚል ተጠቅሶ የነበረው ወደ ከተማዋ የሚደረግ በረራ ከሰዓት በኋላ “ሀርጌሳ፣ ሶማሊያ” በሚል ተቀይሯል።
    0 Comments 0 Shares