(ኢዜአ)- የመንግስት ኮሙኑኬሽን ጉዳችዮች ፅ/ቤት በላከው መግለጫ መንግስት ባደረገው ማጣራት 100 ሰዎችን ጭና  ከሶማሊያ ቦሳሶ ተነስታ ትጓዝ የነበረች ጀልባ በየመን ባህር ዳርቻ በደረሰባት አደጋ ሚያዚያ 29፣2010 ሰጥማ ከ60 በላይ  ኢትዮጵያዊያን ህይወት ማለፉንንና የደረሱበት አለመታወቁን ገልጿል፡፡ ጀልባዋ ከአቅሟ በላይ  ሰው በመጫኗ ነበር የመስመጥ አደጋ የገጠማት፡፡ ከአደጋው የተረፉ 39 ኢትዮጵያዊያን ደግሞ በአለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት ጋር በመተባበር […]
(ኢዜአ)- የመንግስት ኮሙኑኬሽን ጉዳችዮች ፅ/ቤት በላከው መግለጫ መንግስት ባደረገው ማጣራት 100 ሰዎችን ጭና  ከሶማሊያ ቦሳሶ ተነስታ ትጓዝ የነበረች ጀልባ በየመን ባህር ዳርቻ በደረሰባት አደጋ ሚያዚያ 29፣2010 ሰጥማ ከ60 በላይ  ኢትዮጵያዊያን ህይወት ማለፉንንና የደረሱበት አለመታወቁን ገልጿል፡፡ ጀልባዋ ከአቅሟ በላይ  ሰው በመጫኗ ነበር የመስመጥ አደጋ የገጠማት፡፡ ከአደጋው የተረፉ 39 ኢትዮጵያዊያን ደግሞ በአለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት ጋር በመተባበር […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
መንግስት በየመን የባህር ዳርቻ በቅርቡ ህይወታቸውን ባጡ ኢትዮጵያዊያን ማዘኑን ገለፀ
(ኢዜአ)- የመንግስት ኮሙኑኬሽን ጉዳችዮች ፅ/ቤት በላከው መግለጫ መንግስት ባደረገው ማጣራት 100 ሰዎችን ጭና  ከሶማሊያ ቦሳሶ ተነስታ ትጓዝ የነበረች ጀልባ በየመን ባህር ዳርቻ በደረሰባት አደጋ ሚያዚያ 29፣2010 ሰጥማ ከ60 በላይ  ኢትዮጵያዊያን ህይወት ማለፉንንና የደረሱበት አለመታወቁን ገልጿል፡፡ጀልባዋ ከአቅሟ በላይ  ሰው በመጫኗ ነበር የመስመጥ አደጋ የገጠማት፡፡ከአደጋው የተረፉ 39
0 Comments 0 Shares