(ኤፍ.ቢ.ሲ)- ባሳለፍነው እሁድ የተጀመረው 8ኛው የኦህዴድ ድርጅታዊ ኮንፍረንስ ቀጥሎ እየተካሄደ ነው። በዛሬው እለትም የኢህአዴግ እና የኦህዴድ ሊቀመንበር ዶክተር አብይ አህመድ በተገኙበት ነው ኮንፍረንሱ በመካሄድ ላይ የሚገኘው። በተጨማሪም የኦህዴድ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ፣ የኦህዴድ ማእከላዊ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የኦህዴድ ስራ አስፈፃሚ አባል ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ በኮንፍረንሱ ተገኝተዋል። ከሰኔ 3 2010 ዓ.ም […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- ባሳለፍነው እሁድ የተጀመረው 8ኛው የኦህዴድ ድርጅታዊ ኮንፍረንስ ቀጥሎ እየተካሄደ ነው። በዛሬው እለትም የኢህአዴግ እና የኦህዴድ ሊቀመንበር ዶክተር አብይ አህመድ በተገኙበት ነው ኮንፍረንሱ በመካሄድ ላይ የሚገኘው። በተጨማሪም የኦህዴድ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ፣ የኦህዴድ ማእከላዊ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የኦህዴድ ስራ አስፈፃሚ አባል ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ በኮንፍረንሱ ተገኝተዋል። ከሰኔ 3 2010 ዓ.ም […]
0 Comments
0 Shares