(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጨምበላላ በዓል በተለያዩ ስነ ስርዓቶች እየተከበረ ነው። ትናንት በሀዋሳ ከተማ መከበር የጀመረው የሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጨምበላላ በዓል ዛሬም በተለያዩ ስነ ስርዓቶች ደምቆ እየተከበረ ይገኛል። በሲዳማ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች የተውጣጡ የሃገር ሽማግሌዎች በበዓሉ ላይ “የቄጣላ” ጨዋታና የፈረስ ጉግስን ጨምሮ የተለያዩ ዝግጅቶችን ያከናውናሉ። በዓሉ በሲዳማ ዞን በሚገኙ ወረዳዎች ለተከታታይ […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጨምበላላ በዓል በተለያዩ ስነ ስርዓቶች እየተከበረ ነው። ትናንት በሀዋሳ ከተማ መከበር የጀመረው የሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጨምበላላ በዓል ዛሬም በተለያዩ ስነ ስርዓቶች ደምቆ እየተከበረ ይገኛል። በሲዳማ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች የተውጣጡ የሃገር ሽማግሌዎች በበዓሉ ላይ “የቄጣላ” ጨዋታና የፈረስ ጉግስን ጨምሮ የተለያዩ ዝግጅቶችን ያከናውናሉ። በዓሉ በሲዳማ ዞን በሚገኙ ወረዳዎች ለተከታታይ […]
0 Comments
0 Shares