0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበአንድ ጀምበር 615 ነጥብ 7 ሚሊዮን ችግኞችበአንድ ቀን 615 ነጥብ 7 ሚሊዮን ተክለናል ሲሉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትናንት በስቲያ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መግለጫ፣ 29፡1 ሚሊዮን ዜጎች በ318፡4 ሄክታር ስፍራዎች ላይ ችግኞችን መትከላቸውን አመልክተዋል። ባለፉት አምስት ዓመታት በተካሔደው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር፣ 32፡5 ቢሊዮን ችግኞች መተከላቸውን የሚገልፀው የኢትዮጵያ መንግስት በዘንድሮው መርሃግብር ፣ቁጥሩን 40 ቢሊዮን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበየመን ባህር ዳርቻ በደረሰ የጀልባ አደጋ በትንሹ 13 ፍልሰተኞች መሞታቸውን ተመድ አስታወቀፍልሰተኞችን የጫነ ጀልባ በየመን የባህር ዳርቻ መስጠሙን ተከትሎ በርካታ ሰዎች መሞታቸውን አሊያም መጥፋታቸውን የተባበሩት መንግስታት የፍልሰተኞች ድርጅት በዛሬው ዕለት አስታወቀ ። አደጋው የበርካቶችን ህይወት ከቀጠፉ እና በተደጋጋሚ ከደረሱ የጀልባ መስጠም አደጋዎች የቅርብ ጊዜው ነው ። በሰሜን ሳውዲ አረቢያ ፣ በሰሜን ምስራቅ ኦማን የምትጎራበታት የመን ለ10 ዓመታት የተቃረበ የእርስ በርስ ጦርነት እየተደረገባት ቢሆንም ፣ አሁንም ድረስ ከምስራቅ አፍሪካ ለሚነሱ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሮይተርስ የደህንነት አማካሪ በዩክሬን ሆቴል ላይ በደረሰ ጥቃት ተገደለበዩክሬን ክራማቶርስክ ከተማ በሚገኝ ሆቴል ላይ በደረሰ ጥቃት የሮይተርስ የዜና ወኪል ቡድን አባል ሲገደል ሌሎች ሁለት ሰዎች ቆስለዋል። ሮይተርስ እንዳስታወቀው፣ ራያን ኢቫንስ የተሰኘው የዘጋቢ ስምሪት ቡድኑ የደህንነት አማካሪ የተገደለው፣ያረፈበት ሆቴል በሚሳይል በመመታቱ ነው። የሮይተርስ ቡድን አባል ከሆኑት ስድስት ሰዎች ውስጥ ሦስቱ ደህና መሆናቸውን ማረጋገጡንም የዜና ወኩሉ ጨምሮ ገልጿል። ሮይተርስ በመግለጫው "የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን ለራያን ቤተሰቦች እና...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበናይጄሪያ በጎርፍ አደጋ ቢያንስ 49 ሰዎች ሞቱበናይጄሪያ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ምክንያት ቢያንስ 49 ሰዎች ሲሞቱ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ መፈናቀላቸውን የሀገሪቱ ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ አስተዳደር ባለስልጣን ዛሬ ሰኞ አስታውቋል። በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ በጎርፍ አደጋው ክፉኛ በተጠቁት ጂጋዋ፣ አዳማዋ እና ታራባ ግዛቶች ውስጥ 41 ሺህ ሰዎች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸውንም የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ ማንዞ ህዝቅዔል ተናግረዋል። ባለፈው አመት በናይጄሪያ ከአስር አመት በላይ ጊዜ ውስጥ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“በትረምፕ አስተዳደር በፌዴራል ደረጃ ውርጃ አይከለከልም” -ጄዲ ቫንስየካመላ ሄሪስ የምርጫ ዘመቻ ከፍተኛ የተባለ ገንዘብ ሰበሰበ የሪፐብሊካን ፓርቲውን ወክለው በምክትል ፕሬዝደንትነት የሚወዳደሩት ጄዲ ቫንስ፣ እርሳቸውና ዶናልድ ትረምፕ ምርጫውን አሸንፈው ዋይት ሃውስን የሚቆጣጠሩ ከሆነ፣ በፌዴራል ደረጃ በመላ ሃገሪቱ ውርጃን እንደማይከለክሉ ትላንት እሁድ አስታውቀዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የዲሞክራቲክ ፓርቲውን በመወከል የሚወዳደሩት ካመላ ሄሪስ እና ቲም ዎልዝ፣ የስነ ተዋልዶ መብትን በተመለከተ ያላቸውን መልዕክት በስፋት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበጠለምት ወረዳ 10 ሰዎች በመሬት ናዳ መሞታቸውን አስተዳደሩ አስታወቀበሰሜን ጎንደር ዞን በጠለምት ወረዳ አብና ቀበሌ፣ ባለፈው ሳምንት ዐርብ እና ቅዳሜ በጣለው ከባድ ዝናም የተነሣ በተከሠተው የመሬት ናዳ፣ 10 ሰዎች መሞታቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ የዞኑ አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሰላም ይኹን ሙላት ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት፣ ከሞት አደጋው በተጨማሪ ከሁለት ሺሕ በላይ ሰዎች ከአካባቢያቸው መፈናቀላቸውን እንዲሁም በቤት እንስሳት እና በሰብል ላይ ጉዳት መድረሱን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየታላቁ ሕዳሴ ግድብ ተጨማሪ ሁለት ተርባይኖች ኀይል ማመንጨት ጀመሩታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሁለት ተርባይኖች፣ ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ ኀይል ማመንጨት መጀመራቸውን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናግረዋል፡፡ እያንዳንዱ ተርባይን 400 ሜጋ ዋት ኀይል እንደሚያመነጭ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በጥቂት ወራት ውስጥ ሦስት ተጨማሪ ተርባይኖች ሥራ እንደሚጀምሩም ጠቁመዋል፡፡ የግድቡ ግንባታ ወደ መጠናቀቅ እያመራ ስለመኾኑ እየተገለጸ ያለው፣ ከታችኞቹ የተፋሰሱ አገራት የሚነሡ ስጋቶች እና ተቃውሞዎች በቀጠሉበት ወቅት ነው፡፡0 Comments 0 Shares