• በደቡብ ሱዳን የተመደቡት አዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር አሜሪካ በደቡብ ሱዳን የመንግሥት ለውጥ እንዲኖር ትፈልጋለች የሚለውን የኪር አስተዳዳር በተደጋጋሚ የሚያቀርውን ክስ አስተባብለዋል።
    በደቡብ ሱዳን የተመደቡት አዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር አሜሪካ በደቡብ ሱዳን የመንግሥት ለውጥ እንዲኖር ትፈልጋለች የሚለውን የኪር አስተዳዳር በተደጋጋሚ የሚያቀርውን ክስ አስተባብለዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በደቡብ ሱዳን የተመደቡት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር
    በደቡብ ሱዳን የተመደቡት አዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር አሜሪካ በደቡብ ሱዳን የመንግሥት ለውጥ እንዲኖር ትፈልጋለች የሚለውን የኪር አስተዳዳር በተደጋጋሚ የሚያቀርውን ክስ አስተባብለዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ፕሬዚዳንት ትረምፕ በመጪው ሳምንት ከሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር ተገናኝተው ከመነጋገራቸው በፊት ስለ ሀገራቸው ጥቅም ለመምከር ዛሬ ዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥትን ይጎበኛሉ።
    የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ፕሬዚዳንት ትረምፕ በመጪው ሳምንት ከሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር ተገናኝተው ከመነጋገራቸው በፊት ስለ ሀገራቸው ጥቅም ለመምከር ዛሬ ዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥትን ይጎበኛሉ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥትን ይጎበኛሉ
    የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ፕሬዚዳንት ትረምፕ በመጪው ሳምንት ከሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር ተገናኝተው ከመነጋገራቸው በፊት ስለ ሀገራቸው ጥቅም ለመምከር ዛሬ ዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥትን ይጎበኛሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ፔር እንኩሩንዚዛ ከሁለት ዓመታት በኋላ በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አልወዳደርም በማለት አስታውቀዋል።
    የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ፔር እንኩሩንዚዛ ከሁለት ዓመታት በኋላ በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አልወዳደርም በማለት አስታውቀዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ከሁለት ዓመታት በኋላ ምርጫ አልወዳደርም አሉ
    የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ፔር እንኩሩንዚዛ ከሁለት ዓመታት በኋላ በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አልወዳደርም በማለት አስታውቀዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • የዮርዳኖሱ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ኡመር ራዛዝ ለአንድ ሳምንት ያህል የዘለቀውን ተቃውሞ ያስነሳውን አጨቃጫቂ የግብር እቅድን እንደሚቀለብሱ ዛሬ አስታውቀዋል።
    የዮርዳኖሱ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ኡመር ራዛዝ ለአንድ ሳምንት ያህል የዘለቀውን ተቃውሞ ያስነሳውን አጨቃጫቂ የግብር እቅድን እንደሚቀለብሱ ዛሬ አስታውቀዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዮርዳኖስ ጠ/ሚ ኡመር ራዛዝ አጨቃጫቂ የግብር ዕቅድን ለማንሳት አቀዱ
    የዮርዳኖሱ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ኡመር ራዛዝ ለአንድ ሳምንት ያህል የዘለቀውን ተቃውሞ ያስነሳውን አጨቃጫቂ የግብር እቅድን እንደሚቀለብሱ ዛሬ አስታውቀዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ዩናይትድ ስቴትስ በግዙፉ የቻይና /ZTE/ ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኩባንያ ላይ ጥላው የነበረውን የሚያሽመደምድ ማዕቀብ ለማንሳት ከቻይና ጋር ሥምምነት ላይ መድረሷን የዩናይትድ ስቴትስ የንግድ ሚኒስትር ዊልበረ ሮዝ ዛሬ ገልፀዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ለቻይናው ኩባንያ የሚያስፈልጉ አሜሪካ የተሰሩ ዕቃዎች እንዳይሸጡ አግዳ ነበር።
    ዩናይትድ ስቴትስ በግዙፉ የቻይና /ZTE/ ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኩባንያ ላይ ጥላው የነበረውን የሚያሽመደምድ ማዕቀብ ለማንሳት ከቻይና ጋር ሥምምነት ላይ መድረሷን የዩናይትድ ስቴትስ የንግድ ሚኒስትር ዊልበረ ሮዝ ዛሬ ገልፀዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ለቻይናው ኩባንያ የሚያስፈልጉ አሜሪካ የተሰሩ ዕቃዎች እንዳይሸጡ አግዳ ነበር።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ዩናይትድ ስቴትስ በቻይና ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኩባንያ የጣለችው ማዕቀብ
    ዩናይትድ ስቴትስ በግዙፉ የቻይና /ZTE/ ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኩባንያ ላይ ጥላው የነበረውን የሚያሽመደምድ ማዕቀብ ለማንሳት ከቻይና ጋር ሥምምነት ላይ መድረሷን የዩናይትድ ስቴትስ የንግድ ሚኒስትር ዊልበረ ሮዝ ዛሬ ገልፀዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ለቻይናው ኩባንያ የሚያስፈልጉ አሜሪካ የተሰሩ ዕቃዎች እንዳይሸጡ አግዳ ነበር።
    0 Comments 0 Shares
  • አጋር ሀገሮች የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲን የሚንቅፉ ቢሆንም ፕሬዚዳንቱ በመጪው የቡድን ሰባት ጉባዔ ላይ በአቋማቸው እንደሚፀኑ ከዋና የኢኮኖሚ አማካሪዎቻቸው አንዱ ትላንት ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
    አጋር ሀገሮች የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲን የሚንቅፉ ቢሆንም ፕሬዚዳንቱ በመጪው የቡድን ሰባት ጉባዔ ላይ በአቋማቸው እንደሚፀኑ ከዋና የኢኮኖሚ አማካሪዎቻቸው አንዱ ትላንት ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የፕሬዚዳንት ትረምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ
    አጋር ሀገሮች የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲን የሚንቅፉ ቢሆንም ፕሬዚዳንቱ በመጪው የቡድን ሰባት ጉባዔ ላይ በአቋማቸው እንደሚፀኑ ከዋና የኢኮኖሚ አማካሪዎቻቸው አንዱ ትላንት ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares

  • Abadula Gemeda and Ambassador Girma Birru who have served for a long period of time in a various government position have retired valid from June 08, 2018, according to Ethiopian News Agency. Abadula Gemeda, the former speaker of House of Peoples Representatives has worked as a president of Oromia Regional State. After serving in the […]
    The post Retirement from Government Higher Post Continues appeared first on DireTube.
    Abadula Gemeda and Ambassador Girma Birru who have served for a long period of time in a various government position have retired valid from June 08, 2018, according to Ethiopian News Agency. Abadula Gemeda, the former speaker of House of Peoples Representatives has worked as a president of Oromia Regional State. After serving in the […] The post Retirement from Government Higher Post Continues appeared first on DireTube.
    DIRETUBE.COM
    Retirement from Government Higher Post Continues
    The government of Ethiopia today announced that it has retired two officials who served for log period of time in different positions.
    0 Comments 0 Shares

  • Ethiopia received 29,211 refugees in the first five months of 2018 ending May 31, the UN High Commissioner for Refugees (UNHCR) said on Thursday. The UNHCR said the refugee arrival figures for 2018 has pushed the total number of refugees sheltering in Ethiopia to 920,262, making it the second biggest refugee-hosting country in Africa next […]
    The post Ethiopia Receives Fresh 29,211 Refugees appeared first on DireTube.
    Ethiopia received 29,211 refugees in the first five months of 2018 ending May 31, the UN High Commissioner for Refugees (UNHCR) said on Thursday. The UNHCR said the refugee arrival figures for 2018 has pushed the total number of refugees sheltering in Ethiopia to 920,262, making it the second biggest refugee-hosting country in Africa next […] The post Ethiopia Receives Fresh 29,211 Refugees appeared first on DireTube.
    DIRETUBE.COM
    Ethiopia Receives Fresh 29,211 Refugees
    Ethiopia received 29,211 refugees in the first five months of 2018 ending May 31, the UN High Commissioner for Refugees (UNHCR) said on Thursday.
    0 Comments 0 Shares