የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ፕሬዚዳንት ትረምፕ በመጪው ሳምንት ከሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር ተገናኝተው ከመነጋገራቸው በፊት ስለ ሀገራቸው ጥቅም ለመምከር ዛሬ ዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥትን ይጎበኛሉ።
የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ፕሬዚዳንት ትረምፕ በመጪው ሳምንት ከሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር ተገናኝተው ከመነጋገራቸው በፊት ስለ ሀገራቸው ጥቅም ለመምከር ዛሬ ዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥትን ይጎበኛሉ።
0 Comments
0 Shares