ዩናይትድ ስቴትስ በግዙፉ የቻይና /ZTE/ ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኩባንያ ላይ ጥላው የነበረውን የሚያሽመደምድ ማዕቀብ ለማንሳት ከቻይና ጋር ሥምምነት ላይ መድረሷን የዩናይትድ ስቴትስ የንግድ ሚኒስትር ዊልበረ ሮዝ ዛሬ ገልፀዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ለቻይናው ኩባንያ የሚያስፈልጉ አሜሪካ የተሰሩ ዕቃዎች እንዳይሸጡ አግዳ ነበር።
ዩናይትድ ስቴትስ በግዙፉ የቻይና /ZTE/ ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኩባንያ ላይ ጥላው የነበረውን የሚያሽመደምድ ማዕቀብ ለማንሳት ከቻይና ጋር ሥምምነት ላይ መድረሷን የዩናይትድ ስቴትስ የንግድ ሚኒስትር ዊልበረ ሮዝ ዛሬ ገልፀዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ለቻይናው ኩባንያ የሚያስፈልጉ አሜሪካ የተሰሩ ዕቃዎች እንዳይሸጡ አግዳ ነበር።
0 Comments
0 Shares