• የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ትላንት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ለሃያ ዓመታት ኢትዮጵያና ኤርትራን በጦርነት ውስጥ ተፋጠው እንዲቆዩ ያደረጋቸውን የድንበር ፍጥጫ መፍትሄ ይሰጣል የተባለውን የአልጀርስ ስምምነትን እንደምትቀበል አሳውቋል።
    የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ትላንት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ለሃያ ዓመታት ኢትዮጵያና ኤርትራን በጦርነት ውስጥ ተፋጠው እንዲቆዩ ያደረጋቸውን የድንበር ፍጥጫ መፍትሄ ይሰጣል የተባለውን የአልጀርስ ስምምነትን እንደምትቀበል አሳውቋል።
    የአልጀርስ ስምምነት፡ ባላንጣነትን የወለደው የ‹‹ሰላም ሰነድ››
    የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ትላንት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ለሃያ ዓመታት ኢትዮጵያና ኤርትራን በጦርነት ውስጥ ተፋጠው እንዲቆዩ ያደረጋቸውን የድንበር ፍጥጫ መፍትሄ ይሰጣል የተባለውን የአልጀርስ ስምምነትን እንደምትቀበል አሳውቋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ለሩስያው ዓለም ዋንጫ መሰናዶ ይሆን ዘንድ የወዳጅነት ጨዋታዎችን እያከናወነ ያለው የአርጀንቲና ብሔራዊ ብድን ከእስራኤል ጋር የነበረውን ግጥሚያ ሰርዟል።
    ለሩስያው ዓለም ዋንጫ መሰናዶ ይሆን ዘንድ የወዳጅነት ጨዋታዎችን እያከናወነ ያለው የአርጀንቲና ብሔራዊ ብድን ከእስራኤል ጋር የነበረውን ግጥሚያ ሰርዟል።
    WWW.BBC.COM
    ሊዮኔል ሜሲ እየሩሳሌም አይሄድም
    ለሩስያው ዓለም ዋንጫ መሰናዶ ይሆን ዘንድ የወዳጅነት ጨዋታዎችን እያከናወነ ያለው የአርጀንቲና ብሔራዊ ብድን ከእስራኤል ጋር የነበረውን ግጥሚያ ሰርዟል።
    0 Comments 0 Shares
  • የንግድ ባንክና የልማት ባንክ የብድር ፖሊሲና አሠራር ለውጥ ተደረገ
    ዳዊት እንደሻው
    Wed, 06/06/2018 - 12:44
    የንግድ ባንክና የልማት ባንክ የብድር ፖሊሲና አሠራር ለውጥ ተደረገ ዳዊት እንደሻው Wed, 06/06/2018 - 12:44
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የንግድ ባንክና የልማት ባንክ የብድር ፖሊሲና አሠራር ለውጥ ተደረገ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የረዥምና የመካከለኛ ጊዜ የፕሮጀክት ብድሮች መስጠት በማቆም የሥራ ማስኬጃ ብድሮች ብቻ እንዲሰጥ፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደግሞ የፕሮጀክት ብድሮች እንዲሰጥ የተላለፈው ውሳኔ ታጠፈ፡፡ ውሳኔው ከሚያዝያ 10 ቀን 2009 ዓ.ም. ጀምሮ ተፈጻሚ ነበር፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ተክለወልድ አጥናፉ ግንቦት 24 ቀን 2010 ዓ.ም. ተፈርሞ በወጣው ደበዳቤ እንደተገለጸው፣ ካሁን ቀደም የነበረው ውሳኔ ቀርቶ በቀድሞ አሠራር እንዲቀጥል ተወስኗል፡፡ በዚህም መሠረት ባለሀብቶች ከሁለቱም ባንኮች የፕሮጀክት ብድር ማግኘት ይችላሉ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የምሕረት አሰጣጥና አፈጻጸም ሥነ ሥርዓት ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ
    ዮሐንስ አንበርብር
    Wed, 06/06/2018 - 10:10
    የምሕረት አሰጣጥና አፈጻጸም ሥነ ሥርዓት ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ ዮሐንስ አንበርብር Wed, 06/06/2018 - 10:10
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የምሕረት አሰጣጥና አፈጻጸም ሥነ ሥርዓት ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የምሕረት አሰጣጥና አፈጻጸም ሥነ ሥርዓት ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡ ረቂቅ አዋጁ ምሕረት የሚሰጥባቸውን ጉዳዮች እንዴት እንደሚለዩ፣ የምሕረት ውሳኔ አሰጣጥና የምሕረት ቦርድ የሚቋቋምበትን ሁኔታ ይዘረዝራል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ኢሕአዴግ ባድመ ለኤርትራ እንድትሰጥ የወሰነውን የአልጀርስ ስምምነት ሙሉ በሙሉ መቀበሉን አስታወቀ
    በጋዜጣዉ ሪፓርተር
    Wed, 06/06/2018 - 10:06
    ኢሕአዴግ ባድመ ለኤርትራ እንድትሰጥ የወሰነውን የአልጀርስ ስምምነት ሙሉ በሙሉ መቀበሉን አስታወቀ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Wed, 06/06/2018 - 10:06
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ኢሕአዴግ ባድመ ለኤርትራ እንድትሰጥ የወሰነውን የአልጀርስ ስምምነት ሙሉ በሙሉ መቀበሉን አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ማክሰኞ ግንቦት 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ባደረገው መደበኛ ስብሰባ፣ ባድመ ለኤርትራ እንድትሰጥ የወሰነው የአልጀርሱን ስምምነትና የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ሙሉ ለሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ እንደወሰነ አስታወቀ፡፡ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው አመሻሸ ላይ ባወጣው መግለጫ ከ20 ዓመታት ውዝግብና እሰጥ አገባ በኋላ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የድንበር ማካለል ኮሚሽን የወሰነውንና በሁለቱ መንግሥታት በአልጀርስ የተፈረመውን ስምምነት እንደሚቀበል ይፋ ሲያደርግ ምክንያቱ ምን እንደሆነ አሥፍሯል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • በኮማንድ ፖስቱ የተፈጸሙ ሰብዓዊ ጥሰቶች እንዲመረመሩ ፓርላማ አዘዘ
    ዮሐንስ አንበርብር
    Wed, 06/06/2018 - 09:59
    በኮማንድ ፖስቱ የተፈጸሙ ሰብዓዊ ጥሰቶች እንዲመረመሩ ፓርላማ አዘዘ ዮሐንስ አንበርብር Wed, 06/06/2018 - 09:59
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በኮማንድ ፖስቱ የተፈጸሙ ሰብዓዊ ጥሰቶች እንዲመረመሩ ፓርላማ አዘዘ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ሲያስፈጽም በነበረው ኮማንድ ፖስት ተፈጸሙ የተባሉ የሰብዓዊ አያያዝ ጥሰቶች፣ በሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ተጣርተው እንዲቀርቡ አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ሙፈርያት ካሚል አስታወቁ፡፡ አፈ ጉባዔዋ ይህንን የተናገሩት ፓርላማው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ማክሰኞ ግንቦት 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ባነሳበት ወቅት፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሰ ወርዶፋ ያቀረቡትን ሪፖርት ካዳመጡ በኋላ ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የሃና ማርያም ተፈናቃዮች ከንቲባውን ማግኘት አልቻሉም
    ውድነህ ዘነበ
    Wed, 06/06/2018 - 09:58
    የሃና ማርያም ተፈናቃዮች ከንቲባውን ማግኘት አልቻሉም ውድነህ ዘነበ Wed, 06/06/2018 - 09:58
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የሃና ማርያም ተፈናቃዮች ከንቲባውን ማግኘት አልቻሉም | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በሕገወጥ መንገድ መሬት ወረው መኖርያ ቤት ገንብተዋል በሚል ምክንያት ከሚኖሩበት ቀዬ በኃይል የተፈናቀሉ በሺዎች የሚቆጠሩ የሃና ማርያም ነዋሪዎች፣ ሰኞ ግንቦት 27 ቀን 2010 ዓ.ም. ከንቲባ ድሪባ ኩማ እንደሚያናግሯቸው ተገልጾላቸው ማዘጋጃ ቤቱን ቢያጥለቀልቁም ከንቲባው ሳያነጋግሯቸው ቀሩ፡፡ ተፈናቃዮች  ላቀረቡት ተደጋጋሚ ቅሬታ ምላሽ ባለማግኘታቸው ባለፈው ረቡዕና ሐሙስ ከንቲባውን ለማግኘት ተሰብስበው ማዘጋጃ ቤት ደርሰው ነበር፡፡ ነገር ግን ከንቲባውን ማግኘት ባለመቻላቸው እንደተሰበሰቡ ወደ አሜሪካ ኤምባሲ ሄደው ነበር፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ክስ የተቋረጠላቸው ሁለት ባለሀብቶች ከውጭ ተመለሱ
    ዳዊት ታዬ
    Wed, 06/06/2018 - 09:55
    ክስ የተቋረጠላቸው ሁለት ባለሀብቶች ከውጭ ተመለሱ ዳዊት ታዬ Wed, 06/06/2018 - 09:55
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ክስ የተቋረጠላቸው ሁለት ባለሀብቶች ከውጭ ተመለሱ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ከተመሠረተባቸው ታዋቂ ባለሀብቶች መካከል ክሳቸው የተቋረጠላቸው ሁለት ባለሀብቶች ወደ አገር ቤት ተመለሱ፡፡ በቅርቡ ክሳቸው የተቋረጠላቸውና ወደ አገር ቤት የተመለሱት ባለሀብቶች አቶ ጌቱ ገለቴና አቶ ገምሹ በየነ ናቸው፡፡ አቶ ጌቱ በሙስና ወንጀል መጠርጠራቸው ተገልጾ በቁጥጥር ሥር ከመዋላቸው በፊት ከአገር መውጣታቸው የተነገረው፣ ከአምስት ዓመታት በፊት እንደነበር አይዘነጋም፡፡ ወደ አገር ቤት እስከተመለሱ ድረስ ዱባይ ይኖሩ ነበር፡፡
    0 Comments 0 Shares