የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ትላንት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ለሃያ ዓመታት ኢትዮጵያና ኤርትራን በጦርነት ውስጥ ተፋጠው እንዲቆዩ ያደረጋቸውን የድንበር ፍጥጫ መፍትሄ ይሰጣል የተባለውን የአልጀርስ ስምምነትን እንደምትቀበል አሳውቋል።
የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ትላንት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ለሃያ ዓመታት ኢትዮጵያና ኤርትራን በጦርነት ውስጥ ተፋጠው እንዲቆዩ ያደረጋቸውን የድንበር ፍጥጫ መፍትሄ ይሰጣል የተባለውን የአልጀርስ ስምምነትን እንደምትቀበል አሳውቋል።
0 Comments
0 Shares