የሃና ማርያም ተፈናቃዮች ከንቲባውን ማግኘት አልቻሉም
ውድነህ ዘነበ
Wed, 06/06/2018 - 09:58
የሃና ማርያም ተፈናቃዮች ከንቲባውን ማግኘት አልቻሉም ውድነህ ዘነበ Wed, 06/06/2018 - 09:58
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የሃና ማርያም ተፈናቃዮች ከንቲባውን ማግኘት አልቻሉም | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በሕገወጥ መንገድ መሬት ወረው መኖርያ ቤት ገንብተዋል በሚል ምክንያት ከሚኖሩበት ቀዬ በኃይል የተፈናቀሉ በሺዎች የሚቆጠሩ የሃና ማርያም ነዋሪዎች፣ ሰኞ ግንቦት 27 ቀን 2010 ዓ.ም. ከንቲባ ድሪባ ኩማ እንደሚያናግሯቸው ተገልጾላቸው ማዘጋጃ ቤቱን ቢያጥለቀልቁም ከንቲባው ሳያነጋግሯቸው ቀሩ፡፡ ተፈናቃዮች  ላቀረቡት ተደጋጋሚ ቅሬታ ምላሽ ባለማግኘታቸው ባለፈው ረቡዕና ሐሙስ ከንቲባውን ለማግኘት ተሰብስበው ማዘጋጃ ቤት ደርሰው ነበር፡፡ ነገር ግን ከንቲባውን ማግኘት ባለመቻላቸው እንደተሰበሰቡ ወደ አሜሪካ ኤምባሲ ሄደው ነበር፡፡
0 Comments 0 Shares