በኮማንድ ፖስቱ የተፈጸሙ ሰብዓዊ ጥሰቶች እንዲመረመሩ ፓርላማ አዘዘ
ዮሐንስ አንበርብር
Wed, 06/06/2018 - 09:59
በኮማንድ ፖስቱ የተፈጸሙ ሰብዓዊ ጥሰቶች እንዲመረመሩ ፓርላማ አዘዘ ዮሐንስ አንበርብር Wed, 06/06/2018 - 09:59
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
በኮማንድ ፖስቱ የተፈጸሙ ሰብዓዊ ጥሰቶች እንዲመረመሩ ፓርላማ አዘዘ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ሲያስፈጽም በነበረው ኮማንድ ፖስት ተፈጸሙ የተባሉ የሰብዓዊ አያያዝ ጥሰቶች፣ በሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ተጣርተው እንዲቀርቡ አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ሙፈርያት ካሚል አስታወቁ፡፡ አፈ ጉባዔዋ ይህንን የተናገሩት ፓርላማው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ማክሰኞ ግንቦት 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ባነሳበት ወቅት፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሰ ወርዶፋ ያቀረቡትን ሪፖርት ካዳመጡ በኋላ ነው፡፡
0 Comments 0 Shares