0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMየኢትዮጵያ ካርታ ሥራ ድርጅትን የሚተካ ጂኦ ስፓሻል ኤጀንሲ ሊቋቋም ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicለኢንሳ የተሰጠው ተመሳሳይ ኃላፊነት አልተነሳም የክልል ወሰኖችን የማመልከት ኃላፊነት ይኖረዋል ላለፉት 74 ዓመታት የተለያዩ መንግሥታትን እያገለገለ የቆየው የኢትዮጵያ ካርታ ሥራ ድርጅትን የሚተካ፣ የኢትዮጵያ ጂኦ ስፓሻል ኢንፎርሜሽን ኤጀንሲ ሊቋቋም ነው፡፡ ኤጀንሲውን የሚያቋቁመው ረቂቅ የሕግ ሰነድ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማክሰኞ ኅዳር 26 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀርቧል፡፡0 Comments 0 Shares -
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMደርባ ሚድሮክ ሁለተኛውን ፋብሪካ ለመገንባት ድርድር እያካሄደ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየሼክ መሐመድ አል አሙዲ ግዙፍ ኩባንያ ደርባ ሚድሮክ ግሩፕ ሁለተኛውን የሲሚንቶ ፋብሪካ ለመገንባት ከዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ጋር እየተደራደረ ነው፡፡ የሚድሮክ ሊቀመንበር ሼክ አል አሙዲ በሳዑዲ ዓረቢያ በቁጥጥር ሥር የሚገኙ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሏቸው ኩባንያዎች ከዕለት ተዕለት ሥራቸው ባሻገር በወጣላቸው ስትራቴጂ መሠረት ሥራቸውን እየሠሩ ነው ተብሏል፡፡0 Comments 0 Shares -
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMኢትዮጵያ ለጂቡቲ የምትሰጠው ንፁህ ውኃ በሦስት ወራት ውስጥ እንደሚሠራጭ ተገለጸ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicኢትዮጵያ ለጂቡቲ በነፃ የምትሰጠው የንፁህ ውኃ አቅርቦት ግንባታው ተጠናቆ፣ በሦስት ወራት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ለጂቡቲያውያን መዳረስ እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡ በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሻሜቦ ፊታሞ ለጋዜጠኞች እንደገለጹት፣ በጂቡቲ መንግሥት ወጪ የተካሄደው የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ግንባታ አብዛኛው ሥራው ተጠናቋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የጂቡቲ ከተሞች በመጠኑ የውኃ ሥርጭቱ መጀመሩም ተጠቅሷል፡፡0 Comments 0 Shares -
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMለማዳበሪያና ለስኳር ፋብሪካ ፕሮጀክቶች መጓተት ሕጋዊ ተጠያቂነት ማስፈን ያልተቻለበት ምክንያት ተገለጸ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicከ2007 ዓ.ም. በፊት ተጠናቀው ማምረት በመጀመር ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት0 Comments 0 Shares -
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMፓርላማው በ13 ድምፀ ተአቅቦ የደን ልማት ጥበቃ አዋጅን አፀደቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኢሕገ መንግሥታዊ ነው የሚል ክርክር የቀረበበትን የደን ልማት ጥበቃና አጠቃቀም አዋጅ በ13 ድምፀ ተአቅቦ አፀደቀ፡፡ ኢሕአዴግ በሚመራበት ዴሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት መርህ መሠረት የፓርላማ አባላት ከፓርቲው የበላይ አካል የተሰጡ ውሳኔዎችን መቃወም እንደ ዲስፕሊን ጥሰት የሚቆጠር በመሆኑ፣ በረቂቅ አዋጁ ላይ የተቃውሞ ክርክር ያቀረቡ አባላትና ሌሎችም በተቃውሞ ድምፅ ከመስጠት ይልቅ ድምፅ ተአቅቦ ማድረግን መርጠዋል፡፡ አንድ ረቂቅ አዋጅ በ13 የኢሕአዴግ አባላት ድምፅ ተአቅቦ ሲፀድቅም የመጀመርያው ሊሆን እንደሚችል ቅርበት ያላቸው ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡0 Comments 0 Shares -
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMየተቋረጠው መልሶ ማልማት 78 ሔክታር ላይ ያረፉ አምስት ነባር መንደሮችን በማፍረስ ሊጀመር ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነዋሪዎች በተደጋጋሚ በቀረበ ቅሬታ ምክንያት፣ በጊዜያዊነት ለሁለት ዓመታት ያቋረጠውን የመልሶ ማልማት ፕሮጀክት ከሁለት ዓመት ቆይታ በኋላ በድጋሚ ለመጀመር ተዘጋጀ፡፡ በዚህም መሠረት 78 ሔክታር መሬት ላይ ያረፉ አምስት ነባር መንደሮች ይፈርሳሉ፡፡0 Comments 0 Shares -
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMጠቅላይ ሚኒስትሩ በግብፅ የሚያደርጉትን ንግግር ለማሰናከል የግብፅ ፓርላማ አባላት ፊርማ እያሰባሰቡ መሆኑ ተሰማ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በግብፅ ፓርላማ ተገኝተው ለአገሪቱ ሕዝብና ለፓርላማ አባላት ንግግር እንዲያደርጉ የተያዘውን ፕሮግራም ለማስቆም፣ የግብፅ ፓርላማ ተወካዮች የተቃውሞ ፊርማ ማሰባሰባቸውን መረጃዎች አመለከቱ፡፡0 Comments 0 Shares