Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Ethiopia
    2017-12-11 17:33:37 -
    በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ሰኞ ኅዳር 25 ቀን 2010 ዓ.ም. ከረፋዱ አሥር ሰዓት ጀምሮ በተፈጠረ ግጭት፣ ለበርካቶች ሕይወት መጥፋት ተጠያቂ ናቸው የተባሉ 11 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ፡፡
    በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ሰኞ ኅዳር 25 ቀን 2010 ዓ.ም. ከረፋዱ አሥር ሰዓት ጀምሮ በተፈጠረ ግጭት፣ ለበርካቶች ሕይወት መጥፋት ተጠያቂ ናቸው የተባሉ 11 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    2017-12-11 17:33:37 -
    በአዲግራት ዩኒቨርሲቲ አርብ ኅዳር 29 ቀን 2010 ዓ.ም. በተነሳ ግጭት የአንድ ተማሪ ሕይወት ሲጠፋ ቁጥራቸው ለጊዜው ያልታወቁ ተማሪዎች እንደተጎዱ ታውቋል፡፡ የግጭቱ መነሻ በሁለት ተማሪዎች መካከል የነበረ ጥል እንደሆነና ይህም ወደ ብሔር ግጭት እንዳደገ ታውቋል፡፡
    በአዲግራት ዩኒቨርሲቲ አርብ ኅዳር 29 ቀን 2010 ዓ.ም. በተነሳ ግጭት የአንድ ተማሪ ሕይወት ሲጠፋ ቁጥራቸው ለጊዜው ያልታወቁ ተማሪዎች እንደተጎዱ ታውቋል፡፡ የግጭቱ መነሻ በሁለት ተማሪዎች መካከል የነበረ ጥል እንደሆነና ይህም ወደ ብሔር ግጭት እንዳደገ ታውቋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    2017-12-11 17:33:37 -
    የብርሃን ባንክ ባለአክሲዮኖች ባንካቸው ሲጠራበት የቆየውን ስም ብርሃን ባንክ በሚል ውሳኔ እንዲተካ ወሰኑ፡፡የባንኩ ባለአክሲዮኖች ይህንን ውሳኔ ያሳለፉት ዛሬ ባካሄዱት ጠቅላላ ጉባዔ ማጠቃለያ ላይ ነው፡፡
    የብርሃን ባንክ ባለአክሲዮኖች ባንካቸው ሲጠራበት የቆየውን ስም ብርሃን ባንክ በሚል ውሳኔ እንዲተካ ወሰኑ፡፡የባንኩ ባለአክሲዮኖች ይህንን ውሳኔ ያሳለፉት ዛሬ ባካሄዱት ጠቅላላ ጉባዔ ማጠቃለያ ላይ ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    2017-12-11 17:27:40 -
    የብርሃን ባንክ ባለአክሲዮኖች ባንካቸው ሲጠራበት የቆየውን ስም ብርሃን ባንክ በሚል ውሳኔ እንዲተካ ወሰኑ፡፡የባንኩ ባለአክሲዮኖች ይህንን ውሳኔ ያሳለፉት ዛሬ ባካሄዱት ጠቅላላ ጉባዔ ማጠቃለያ ላይ ነው፡፡
    የብርሃን ባንክ ባለአክሲዮኖች ባንካቸው ሲጠራበት የቆየውን ስም ብርሃን ባንክ በሚል ውሳኔ እንዲተካ ወሰኑ፡፡የባንኩ ባለአክሲዮኖች ይህንን ውሳኔ ያሳለፉት ዛሬ ባካሄዱት ጠቅላላ ጉባዔ ማጠቃለያ ላይ ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    shared a link
    2017-12-11 17:05:28 -
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የሳዑዲ ዓረቢያ ኩባንያዎች ወኪል ከኢትዮጵያ አቻው ጋር የተፈራረመው የመግባቢያ ሰነድ ውድቅ ተደረገ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    መንግሥት የዜጎቹን መብት ለማስከበር የውጭ ሥራ ሥምሪትን አስመልክቶ የሁለትዮሽ ስምምነት ካደረገባቸው የመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች አንዷ ከሆነችው ከሳዑዲ ዓረቢያ ኩባንያዎችንና ቢሮዎችን በመወከል ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው የሳዑዲ ልዑካን ቡድን፣ ከኢትዮጵያ አቻው ጋር ጥቅምት 14 ቀን 2010 ዓ.ም. ያደረገው የመግባቢያ ሰነድ ፊርማ ውድቅ መደረጉ ታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    shared a link
    2017-12-11 17:05:28 -
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ላቀረቡት ምርት ክፍያ ያጡ አገር በቀል ኩባንያዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አቤቱታ አቀረቡ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ለቱርክ ኩባንያ ኤልሲ አዲስ ኢንዱስትሪያል ዴቨሎፕመንት ጥጥ በብድር ሲያቀርቡ የቆዩ 12 አገር በቀል ኩባንያዎች ክፍያ ስላልተፈጸመላቸው ለከፍተኛ ችግር መዳረጋቸውን በመግለጽ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የኢኮኖሚ ዕቅድ ውጤታማነት ክትትልና ድጋፍ ዘርፍ ኃላፊ አርከበ ዕቁባይ (ዶ/ር) መፍትሔ እንዲሰጧቸው ጠየቁ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    shared a link
    2017-12-11 17:05:28 -
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በአማራ ክልል የመጀመርያው የመድኃኒት ፋብሪካ ሥራ ሊጀምር ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሀገረ ማርያም ወረዳ ቱለፋ ከተማ የተቋቋመው የመጀመርያው የመድኃኒት ፋብሪካ ሥራ ሊጀምር ነው፡፡ በቻይና ባለሀብቶች የተቋቋመውና ሒዩማን ዌል ፋርማሲዩቲካል በተሰኘው ድርጅት አማካይነት በአማራ ክልል ለመጀመርያ ጊዜ የተቋቋመው ‹‹ሒዩማን ዌል›› የተሰኘውና የመጀመርያ የሆነው የመድኃኒት ፋብሪካ፣ እሑድ ኅዳር 24 ቀን 2010 ዓ.ም. ተመርቆ ሥራ እንደሚጀምር የአማራ ክልል ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ይኼነው ዓለም ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Ethiopia
    shared a link
    2017-12-11 17:05:28 -
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የዓለም ባንክ የ13 ቢሊዮን ዶላር ዋጋ ባላቸው ፕሮጀክቶች አማካይነት ድጋፍ እየሰጠ እንደሚገኝ አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የዓለም ባንክ በቅርቡ ይፋ ያደረገውን የኢትዮጵያ የአጋርነት ማዕቀፍ የድጋፍ ሰነድን በማስመልከት ባለፈው ሳምንት እንዳስታወቀው፣ በኢትዮጵያ የ13 ቢሊዮን ዶላር ዋጋ ባላቸው ፕሮጀክቶች አማካይነት ለአገሪቱ ድጋፍ እያደረገ ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (296121-296128 of 303353)
  • «
  • Prev
  • 37014
  • 37015
  • 37016
  • 37017
  • 37018
  • Next
  • »
© 2025 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory