• አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በሀማስ የሚተዳደሩ ናቸው ባለቻቸው ይዞታዎች ላይ የሮኬት ጥቃት መፈፀሟን ገለፀች።
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በሀማስ የሚተዳደሩ ናቸው ባለቻቸው ይዞታዎች ላይ የሮኬት ጥቃት መፈፀሟን ገለፀች።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - እስራኤል በጋዛ ሰርጥ የሮኬት ጥቃት ፈፀመች
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በሀማስ የሚተዳደሩ ናቸው ባለቻቸው ይዞታዎች ላይ የሮኬት ጥቃት መፈፀሟን ገለፀች። ሶስት ሮኬቶች ትናንትና ወደ እስራኤል መተኮሳቸው ተነግሯል። የዛሬው ጥቃትም ሀማስ ወ...
    0 Comments 0 Shares
  • የጂቡቲ መንግሥት አዲስ በተገነባው የዶራሌ ወደብ የሚሰጡ አገልግሎቶች ላይ 45 በመቶ የዋጋ ቅናሽ አደረገ፡፡ ደረቅ ጭነቶችና ከውጭ የሚገቡ ተሸከርካሪዎች ትኩረት ተሰጥቷችው የቅናሹ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሏል፡፡
    የጂቡቲ መንግሥት አዲስ በተገነባው የዶራሌ ወደብ የሚሰጡ አገልግሎቶች ላይ 45 በመቶ የዋጋ ቅናሽ አደረገ፡፡ ደረቅ ጭነቶችና ከውጭ የሚገቡ ተሸከርካሪዎች ትኩረት ተሰጥቷችው የቅናሹ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሏል፡፡
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ጂቡቲ በአዲሱ ወደብ አገልግሎቶች ላይ የ45 በመቶ የዋጋ ቅናሽ አደረገች | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የጂቡቲ መንግሥት አዲስ በተገነባው የዶራሌ ወደብ የሚሰጡ አገልግሎቶች ላይ 45 በመቶ የዋጋ ቅናሽ አደረገ፡፡ ደረቅ ጭነቶችና ከውጭ የሚገቡ ተሸከርካሪዎች ትኩረት ተሰጥቷችው የቅናሹ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሏል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ብርሃን ኢንተርናሽናል ባንክ የተከፈለ ካፒታሉን 665 ሚሊዮን ብር በመጨመር 1.4 ቢሊዮን ብር አደረሰ፡፡ በ2009 ሒሳብ ዓመት 471.4 ሚሊዮን ብር ማትረፉን አስታውቋል፡፡
    ብርሃን ኢንተርናሽናል ባንክ የተከፈለ ካፒታሉን 665 ሚሊዮን ብር በመጨመር 1.4 ቢሊዮን ብር አደረሰ፡፡ በ2009 ሒሳብ ዓመት 471.4 ሚሊዮን ብር ማትረፉን አስታውቋል፡፡
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ብርሃን ባንክ 471 ሚሊዮን ብር ማትረፉን አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ብርሃን ኢንተርናሽናል ባንክ የተከፈለ ካፒታሉን 665 ሚሊዮን ብር በመጨመር 1.4 ቢሊዮን ብር አደረሰ፡፡ በ2009 ሒሳብ ዓመት 471.4 ሚሊዮን ብር ማትረፉን አስታውቋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ከጥቅምት 1 ቀን እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2010 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በሚገኙ 12 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶች አማካይነት በተካሄደ ኦፕሬሽን፣ በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ አራት ከፍተኛ ግብር ከፋዮችን ጨምሮ 281 ተጠርጣሪዎች በፍትሐ ብሔርና በወንጀል ተጠያቂ የሚያደርጓቸውን የታክስና የንግድ ማጭበርበር ተግባር ሲፈጽሙ መያዙን አስታወቀ፡፡
    ከጥቅምት 1 ቀን እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2010 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በሚገኙ 12 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶች አማካይነት በተካሄደ ኦፕሬሽን፣ በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ አራት ከፍተኛ ግብር ከፋዮችን ጨምሮ 281 ተጠርጣሪዎች በፍትሐ ብሔርና በወንጀል ተጠያቂ የሚያደርጓቸውን የታክስና የንግድ ማጭበርበር ተግባር ሲፈጽሙ መያዙን አስታወቀ፡፡
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከ280 በላይ ተጠርጣሪዎችን በታክስና በንግድ ማጭበርበር መያዙን ይፋ አደረገ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ከጥቅምት 1 ቀን እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2010 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በሚገኙ 12 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶች አማካይነት በተካሄደ ኦፕሬሽን፣ በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ አራት ከፍተኛ ግብር ከፋዮችን ጨምሮ 281 ተጠርጣሪዎች በፍትሐ ብሔርና በወንጀል ተጠያቂ የሚያደርጓቸውን የታክስና የንግድ ማጭበርበር ተግባር ሲፈጽሙ መያዙን አስታወቀ፡፡ 
    0 Comments 0 Shares
  • አዲሱ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) አመራር በፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር ላይ ያለው አቋም አለመቀየሩን፣ በውስጡ መከፋፈል ተፈጥሯል የሚባለው ደግሞ ከእውነት የራቀ መሆኑን አስታወቀ፡፡
    አዲሱ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) አመራር በፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር ላይ ያለው አቋም አለመቀየሩን፣ በውስጡ መከፋፈል ተፈጥሯል የሚባለው ደግሞ ከእውነት የራቀ መሆኑን አስታወቀ፡፡
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    አዲሱ የኢዴፓ አመራር በፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር አቋሙን አለመቀየሩን አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    አዲሱ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) አመራር በፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር ላይ ያለው አቋም አለመቀየሩን፣ በውስጡ መከፋፈል ተፈጥሯል የሚባለው ደግሞ ከእውነት የራቀ መሆኑን አስታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • በአራት ክልሎች በ5.7 ቢሊዮን ብር እየተገነቡ ለሚገኙት አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የግብርና ምርቶች ማቅረብ የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተዘጋጀ፡፡ በእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር፣ በእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ሚኒስቴር፣ እንዲሁም በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በጋራ የተዘጋጀውን ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩ ተገልጿል፡፡
    በአራት ክልሎች በ5.7 ቢሊዮን ብር እየተገነቡ ለሚገኙት አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የግብርና ምርቶች ማቅረብ የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተዘጋጀ፡፡ በእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር፣ በእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ሚኒስቴር፣ እንዲሁም በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በጋራ የተዘጋጀውን ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩ ተገልጿል፡፡
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ለአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የግብርና ምርቶች የሚቀርቡበት ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተዘጋጀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በአራት ክልሎች በ5.7 ቢሊዮን ብር እየተገነቡ ለሚገኙት አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የግብርና ምርቶች ማቅረብ የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተዘጋጀ፡፡ በእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር፣ በእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ሚኒስቴር፣ እንዲሁም በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በጋራ የተዘጋጀውን ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩ ተገልጿል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ሥራ በጀመረ በወራት ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ የዋጋ ቅናሽ ማደረጉን ገልጿል
    ከወራት በፊት የተመረቀውና 580 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንደጠየቀ የሚነገርለት የጂቡቲ የዶራሌ ሁለገብ ወደብ፣ 100 ሺሕ ቶን የጫኑ መርከቦችን ለማስተናገድና ዓመታዊ አቅሙም ከስምንት ሚሊዮን ቶን በላይ በመሆኑ ከነባሩ የተሻሻሉ አገልግሎቶችንና አሠራሮችን ይዞ መምጣቱን የወደብ አስተዳደር አስታወቀ፡፡
    ሥራ በጀመረ በወራት ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ የዋጋ ቅናሽ ማደረጉን ገልጿል ከወራት በፊት የተመረቀውና 580 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንደጠየቀ የሚነገርለት የጂቡቲ የዶራሌ ሁለገብ ወደብ፣ 100 ሺሕ ቶን የጫኑ መርከቦችን ለማስተናገድና ዓመታዊ አቅሙም ከስምንት ሚሊዮን ቶን በላይ በመሆኑ ከነባሩ የተሻሻሉ አገልግሎቶችንና አሠራሮችን ይዞ መምጣቱን የወደብ አስተዳደር አስታወቀ፡፡
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የዶራሌ ሁለገብ ወደብ ከነባሩ ይልቅ በርካታ የተሻሻሉ አሠራሮችን እንዳመጣ አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ሥራ በጀመረ በወራት ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ የዋጋ ቅናሽ ማደረጉን ገልጿል ከወራት በፊት የተመረቀውና 580 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንደጠየቀ የሚነገርለት የጂቡቲ የዶራሌ ሁለገብ ወደብ፣ 100 ሺሕ ቶን የጫኑ መርከቦችን ለማስተናገድና ዓመታዊ አቅሙም ከስምንት ሚሊዮን ቶን በላይ በመሆኑ ከነባሩ የተሻሻሉ አገልግሎቶችንና አሠራሮችን ይዞ መምጣቱን የወደብ አስተዳደር አስታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ጥርጣሬውን ወደ አቶ ሰይፉ ፋንታሁን ማድረጉን ሰነዶች ይጠቁማሉ
    የብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ እሴቶችን በማስተዋወቅ በአገር ውስጥና በውጭ አገር ታዋቂ በመሆን ‹‹የኢትዮጵያ የባህል አምባሳደር›› ተብሎ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የተሰየመው ዮድ አቢሲኒያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ ‹‹የስም ማጥፋት ዘመቻ ተከፍቶብኛል›› በማለት አቤቱታ ለሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት ማቅረቡ ታወቀ፡፡
    ጥርጣሬውን ወደ አቶ ሰይፉ ፋንታሁን ማድረጉን ሰነዶች ይጠቁማሉ የብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ እሴቶችን በማስተዋወቅ በአገር ውስጥና በውጭ አገር ታዋቂ በመሆን ‹‹የኢትዮጵያ የባህል አምባሳደር›› ተብሎ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የተሰየመው ዮድ አቢሲኒያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ ‹‹የስም ማጥፋት ዘመቻ ተከፍቶብኛል›› በማለት አቤቱታ ለሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት ማቅረቡ ታወቀ፡፡
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ዮድ አቢሲኒያ የስም ማጥፋት ዘመቻ ተከፍቶብኛል የሚል አቤቱታ ለመንግሥት አቀረበ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ጥርጣሬውን ወደ አቶ ሰይፉ ፋንታሁን ማድረጉን ሰነዶች ይጠቁማሉ የብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ እሴቶችን በማስተዋወቅ በአገር ውስጥና በውጭ አገር ታዋቂ በመሆን ‹‹የኢትዮጵያ የባህል አምባሳደር›› ተብሎ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የተሰየመው ዮድ አቢሲኒያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ ‹‹የስም ማጥፋት ዘመቻ ተከፍቶብኛል›› በማለት አቤቱታ ለሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት ማቅረቡ ታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares