• አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማ መሆኗን እውቅና መስጠታቸውን ተከትሎ አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኤምባሲዎቿን ደህንነት ለማስጠበቅ የባህር ሃይል መርከቧን ወደ አከባቢው ላከች።
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማ መሆኗን እውቅና መስጠታቸውን ተከትሎ አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኤምባሲዎቿን ደህንነት ለማስጠበቅ የባህር ሃይል መርከቧን ወደ አከባቢው ላከች።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኤምባሲዎቿን ደህንነት ለማስጠበቅ የባህር ሃይሏን ላከች
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማ መሆኗን እውቅና መስጠታቸውን ተከትሎ አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኤምባሲዎቿን ደህንነት ለማስጠበቅ የባህር ሃይል መርከቧን...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩት በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ የቀድሞ ኃላፊ አቶ ዘላለም ጀማነህ በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ።
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩት በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ የቀድሞ ኃላፊ አቶ ዘላለም ጀማነህ በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - አቶ ዘላለም ጀማነህ በስድስት ዓመት እስራት ተቀጡ
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩት በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ የቀድሞ ኃላፊ አቶ ዘላለም ጀማነህ በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ። አቶ ዘላለም የማይታወቅ ሃብት ማ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን የኢኮኖሚ፣ ሰላምና መረጋጋት ችግሮችን ለመፍታት ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እንደምትሰራ አሜሪካ ገልፃለች።
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን የኢኮኖሚ፣ ሰላምና መረጋጋት ችግሮችን ለመፍታት ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እንደምትሰራ አሜሪካ ገልፃለች።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - የአፍሪካን የሰላምና መረጋጋት ችግሮች ለመፍታት ከኢትዮጵያ ጋር እንደምትሰራ አሜሪካ ገለፀች
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን የኢኮኖሚ፣ ሰላምና መረጋጋት ችግሮችን ለመፍታት ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እንደምትሰራ አሜሪካ ገልፃለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍ...
    0 Comments 0 Shares
  • WWW.FANABC.COM
    FBC - ፍልስጤማውያን ለኢየሩሳሌም የቻልነውን መስዋዕትነት እንከፍላለን እያሉ ነው
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ ለኢየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማነት እውቅና መስጠቷን ተከትሎ በዌስትባንክ፣ ጋዛሰርጥ እና ምስራቅ ኢየሩሳሌም አደባባይ ላይ የተቃውሞ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው። ዛሬ የአርብ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፡ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች መተሳሰብና መከባበር ብሄራዊ ሃብታችን ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ።
    አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፡ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች መተሳሰብና መከባበር ብሄራዊ ሃብታችን ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - የብሄሮችና ብሄረሰቦች መተሳሰብና መከባበር ብሄራዊ ሃብታችን ነው - ጠ/ሚኒስትር ሃይለማርያም
    አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፡ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች መተሳሰብና መከባበር ብሄራዊ ሃብታችን ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ። 12ኛው የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ የአውሮፓ ህብረትን ለቃ መውጣት በምትችልበት የድርድር ሂደት ላይ ከህብረቱ ጋር ተስማማች።
    አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ የአውሮፓ ህብረትን ለቃ መውጣት በምትችልበት የድርድር ሂደት ላይ ከህብረቱ ጋር ተስማማች።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - ብሪታንያ የአውሮፓ ህብረትን ለቃ መውጣት በምትችልበት የድርድር ሂደት ላይ ተስማማች
    አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ የአውሮፓ ህብረትን ለቃ መውጣት በምትችልበት የድርድር ሂደት ላይ ከህብረቱ ጋር ተስማማች። ዛሬ በህብረቱ መናገሻ የተደረሰው ስምምነት ብሪታንያ ከህብረቱ ለቃ መውጣት በምትችልባቸ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ እና አካባቢዋ ላይ ተከስቶ የነበረው የደም እጥረት ችግር ሙሉ በሙሉ መስተካከሉን የአፋር ክልል ሰመራ ደም ባንክ አስታወቀ።
    አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ እና አካባቢዋ ላይ ተከስቶ የነበረው የደም እጥረት ችግር ሙሉ በሙሉ መስተካከሉን የአፋር ክልል ሰመራ ደም ባንክ አስታወቀ።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - በአፋር ክልል ሰመራ ከተማና አካባቢዋ ላይ ተከስቶ የነበረውን የደም እጥረት ችግር ተስተካከለ
    አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ እና አካባቢዋ ላይ ተከስቶ የነበረው የደም እጥረት ችግር ሙሉ በሙሉ መስተካከሉን የአፋር ክልል ሰመራ ደም ባንክ አስታወቀ። በክልሉ አንድ የደም ባንክ ያለ ሲሆ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ በየወሩ የሚካሄድ የፅዳት ስራ ንቅናቄ ተጀመረ።
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ በየወሩ የሚካሄድ የፅዳት ስራ ንቅናቄ ተጀመረ።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - ጠቅላይ ሚኒስትሩ በየወሩ የሚካሄደውን አዲስ አበባን የማፅዳት ንቅናቄ አስጀመሩ
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ በየወሩ የሚካሄድ የፅዳት ስራ ንቅናቄ ተጀመረ። መርሃ ግብሩ “እኔ ከተማዬን አፀዳለሁ እናንተስ” የሚል መሪ ቃል ያለው ሲሆን፥ ከተማዋን ፅዱና አረንጓዴ ለማድረግ...
    0 Comments 0 Shares