• የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በ2010 በጀት ዓመት ከ870 በላይ ኪሎ ሜትር ርዝመት ያላቸውን 13 የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ለማስጀመር የሚያስችለውን የጨረታ ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን ገለጸ፡፡
    የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በ2010 በጀት ዓመት ከ870 በላይ ኪሎ ሜትር ርዝመት ያላቸውን 13 የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ለማስጀመር የሚያስችለውን የጨረታ ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን ገለጸ፡፡
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ለ13 መንገዶች ግንባታ የጨረታ ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑ ተጠቆመ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በ2010 በጀት ዓመት ከ870 በላይ ኪሎ ሜትር ርዝመት ያላቸውን 13 የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ለማስጀመር የሚያስችለውን የጨረታ ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን ገለጸ፡፡  
    0 Comments 0 Shares
  • የግብፅ የፓርላማ አባላት ፊርማ ማሰባሰብ በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የግብፅ ጉብኝት ላይ አንዳችም ለውጥ እንደማያመጣ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
    የግብፅ የፓርላማ አባላት ፊርማ ማሰባሰብ በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የግብፅ ጉብኝት ላይ አንዳችም ለውጥ እንደማያመጣ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ‹‹የግብፅ የፓርላማ አባላት ፊርማ ማሰባሰብ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝት ላይ አንዳችም ለውጥ አያመጣም›› የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የግብፅ የፓርላማ አባላት ፊርማ ማሰባሰብ በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የግብፅ ጉብኝት ላይ አንዳችም ለውጥ እንደማያመጣ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ከግንቦት ወር መጀመርያ ጀምሮ በቁጥጥር ሥር በዋሉትና በመዝገብ ቁጥር 141356 ነሐሴ 22 ቀን 2005 ዓ.ም. በእነ አቶ መላኩ ፈንታ የክስ መዝገብ የተካተቱት፣ የሙስና ተግባር ወንጀል ክስ የተመሠረተበት የኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ከተማ ከበደ፣ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰምተው አጠናቀቁ፡፡
    ከግንቦት ወር መጀመርያ ጀምሮ በቁጥጥር ሥር በዋሉትና በመዝገብ ቁጥር 141356 ነሐሴ 22 ቀን 2005 ዓ.ም. በእነ አቶ መላኩ ፈንታ የክስ መዝገብ የተካተቱት፣ የሙስና ተግባር ወንጀል ክስ የተመሠረተበት የኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ከተማ ከበደ፣ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰምተው አጠናቀቁ፡፡
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በአቶ መላኩ ፈንታ የክስ መዝገብ የተካተቱት የኬኬ ድርጅት ባለቤት የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰምተው አጠናቀቁ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ከግንቦት ወር መጀመርያ ጀምሮ በቁጥጥር ሥር በዋሉትና በመዝገብ ቁጥር 141356 ነሐሴ 22 ቀን 2005 ዓ.ም. በእነ አቶ መላኩ ፈንታ የክስ መዝገብ የተካተቱት፣ የሙስና ተግባር ወንጀል ክስ የተመሠረተበት የኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ከተማ ከበደ፣ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰምተው አጠናቀቁ፡፡
    0 Comments 0 Shares

  • ከግንቦት ወር መጀመርያ ጀምሮ በቁጥጥር ሥር በዋሉትና በመዝገብ ቁጥር 141356 ነሐሴ 22 ቀን 2005 ዓ.ም. በእነ አቶ መላኩ ፈንታ የክስ መዝገብ የተካተቱት፣ የሙስና ተግባር ወንጀል ክስ የተመሠረተበት የኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ከተማ ከበደ፣ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰምተው አጠናቀቁ፡፡
    ከግንቦት ወር መጀመርያ ጀምሮ በቁጥጥር ሥር በዋሉትና በመዝገብ ቁጥር 141356 ነሐሴ 22 ቀን 2005 ዓ.ም. በእነ አቶ መላኩ ፈንታ የክስ መዝገብ የተካተቱት፣ የሙስና ተግባር ወንጀል ክስ የተመሠረተበት የኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ከተማ ከበደ፣ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰምተው አጠናቀቁ፡፡
    0 Comments 0 Shares

  • ከኢትዮጵያ የንግድ ልዑካን ጋር ወደ አውስትራሊያ ተጉዘው የነበሩት የኢትዮጵያ ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አውስትራሊያ ከሄዱ በኋላ ሪፖርት ሳያደርጉ አንድ ወር ማስቆጠራቸው ጥያቄ አስነሳ፡፡ በዚህም ምክንያት ቼክ ላይ የሚፈርም በመጥፋቱ ችግር መፈጠሩን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
    ከኢትዮጵያ የንግድ ልዑካን ጋር ወደ አውስትራሊያ ተጉዘው የነበሩት የኢትዮጵያ ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አውስትራሊያ ከሄዱ በኋላ ሪፖርት ሳያደርጉ አንድ ወር ማስቆጠራቸው ጥያቄ አስነሳ፡፡ በዚህም ምክንያት ቼክ ላይ የሚፈርም በመጥፋቱ ችግር መፈጠሩን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares

  • ባለቤታቸውም የተቀጡ ቢሆንም ቅጣቱ ተገድቦላቸዋል ከአንድ ዓመት በፊት በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ተመሥርቶባቸው የነበሩት የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንትና የግብርና ቢሮ ኃላፊ የነበሩት አቶ ዘለዓለም ጀማነህ፣ በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ውሳኔ ተሰጠ፡፡ ምክትል ፕሬዚዳንቱ በስድስት ዓመታት ጽኑ እስራትና በ11,000 ብር እንዲቀጡ ሐሙስ ኅዳር 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ውሳኔ ያስተላለፈው፣ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው፡፡
    ባለቤታቸውም የተቀጡ ቢሆንም ቅጣቱ ተገድቦላቸዋል ከአንድ ዓመት በፊት በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ተመሥርቶባቸው የነበሩት የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንትና የግብርና ቢሮ ኃላፊ የነበሩት አቶ ዘለዓለም ጀማነህ፣ በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ውሳኔ ተሰጠ፡፡ ምክትል ፕሬዚዳንቱ በስድስት ዓመታት ጽኑ እስራትና በ11,000 ብር እንዲቀጡ ሐሙስ ኅዳር 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ውሳኔ ያስተላለፈው፣ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares

  • በመስከረም ወር በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች በተቀሰቀሰ ግጭት ለተፈናቀሉ ከ660 ሺሕ በላይ ዜጎች፣ ሰብዓዊ ዕርዳታ ለማድረግና ግጭቱ ዕልባት እንዲያገኝ እገዛ ለማድረግ ፍላጎቱ መሆኑን የአሜሪካ መንግሥት አስታወቀ፡፡
    በመስከረም ወር በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች በተቀሰቀሰ ግጭት ለተፈናቀሉ ከ660 ሺሕ በላይ ዜጎች፣ ሰብዓዊ ዕርዳታ ለማድረግና ግጭቱ ዕልባት እንዲያገኝ እገዛ ለማድረግ ፍላጎቱ መሆኑን የአሜሪካ መንግሥት አስታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • በተለያዩ ክልሎች የተከሰቱ ደም አፋሳሽ ግጭቶች ‹‹የፌዴራል ሥርዓቱ ውጤቶች ናቸው›› ለሚሉ አካላት ምላሽ ለመስጠት፣ መንግሥት የፖለቲካ አመራሩንና ሠራተኞችን ማወያየት ጀመረ፡፡
    በፌዴራል መንግሥት ደረጃ 80 ገጾች ያሉትና በአምስት ምዕራፎች የተከፋፈለ ሰነድ ተዘጋጅቶ ለአወያይ አመራሮች ተበትኗል፡፡
    በተለያዩ ክልሎች የተከሰቱ ደም አፋሳሽ ግጭቶች ‹‹የፌዴራል ሥርዓቱ ውጤቶች ናቸው›› ለሚሉ አካላት ምላሽ ለመስጠት፣ መንግሥት የፖለቲካ አመራሩንና ሠራተኞችን ማወያየት ጀመረ፡፡ በፌዴራል መንግሥት ደረጃ 80 ገጾች ያሉትና በአምስት ምዕራፎች የተከፋፈለ ሰነድ ተዘጋጅቶ ለአወያይ አመራሮች ተበትኗል፡፡
    0 Comments 0 Shares