WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የሳዑዲ ዓረቢያ ኩባንያዎች ወኪል ከኢትዮጵያ አቻው ጋር የተፈራረመው የመግባቢያ ሰነድ ውድቅ ተደረገ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
መንግሥት የዜጎቹን መብት ለማስከበር የውጭ ሥራ ሥምሪትን አስመልክቶ የሁለትዮሽ ስምምነት ካደረገባቸው የመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች አንዷ ከሆነችው ከሳዑዲ ዓረቢያ ኩባንያዎችንና ቢሮዎችን በመወከል ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው የሳዑዲ ልዑካን ቡድን፣ ከኢትዮጵያ አቻው ጋር ጥቅምት 14 ቀን 2010 ዓ.ም. ያደረገው የመግባቢያ ሰነድ ፊርማ ውድቅ መደረጉ ታወቀ፡፡
0 Comments 0 Shares