0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMሩሲያ በምታስተናግደው ቀጠናዊ ስብሰባ የታሊባን የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ይገኛሉሩሲያ ዓርብ በምታስተናግደው ቀጠናዊ ስብሰባ ላይ በታሊባን ከምትተዳደረው አፍጋኒስታን ጋር በፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ እና ፀረ-ሽብርተኝነት እንዲሁም ሕገወጥ የእፅ ዝውውሮች ዙሪያ መስራት በሚቻልበት እና በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እንደሚካሄድ ተገልጿል። ሩሲያ አፍጋኒስታንን በተመለከተ ለስድስተኛ ዙር በምታካሂደው በዚህ ጉባዔ ላይ፣ የታሊባን የውጪ ጉዳይ ምኒስትር አሚር ካሃን ሙጣቂ "ዋና እንግዳ" ሆነው እንደሚገኙ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀብይ ማሪያ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMዴንማርክ እስራኤል ኤምባሲ አካባቢ በደረሰ ፍንዳታ 2 ስዊድናዊ ታዳጊዎችን አሰረችከአንድ ቀን በፊት በዴንማርክ ዋና ከተማ ኮፐንሃገን በሚገኘው የእስራኤል ኤምባሲ አካባቢ ከደረሱት ሁለት ፍንዳታዎች ጋር በተያያዘ ሁለት ስዊድናዊ ታዳጊዎች መታሰራቸውን አሶሽዬትድ ፕሬስ አስታውቋል። ድርጊቱ ከሽብር ጥቃት ይያያዝ ወይም አይያዝ እንደሆን ምርመራ እየተደረገ መሆኑንም የአቃቤ ሕግ ጠበቆች ተናግረዋል። በርካታ የውጪ ዲፕሎማቶች በሚገኙበት አካባቢ ረቡዕ ጠዋት በደረሰው ፍንዳታ የተጎዳ ሰው ባይኖርም ፍንዳታውን ተከትሎ በአቅራቢያው የሚገኘው የአይሁድ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMደቡብ ሱዳን የደህንነት ኃላፊዋን ከሥልጣን አነሳችየደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር ደቡብ ሱዳን ነጻ ሃገር መሆኗን ካወጀችበት እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር 2011 አንስቶ የሃገሪቱ ብሔራዊ ደህንነት ኃላፊ ሆነው ያገለገለገሉትን ጀነራል አኮል ኩር ኩክ’ን ከሥልጣን ማንሳታቸውን መንግሥታዊው የደቡብ ሱዳን ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዘገበ። በብሔራዊ የደህንነት አገልግሎት ስር የሚገኘውን የሀገር ውስጥ ደህንነት ቢሮ ለዓመታት የመሩት ጀነራል አኮል ኩር ከሥልጣን የተነሱት የሽግግር መንግሥቱ በሀገሪቱ ሊደረግ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMባይደን በሔሊን አውሎንፋስ የደረሰውን ጉዳት ለመመልከት ወደ ፍሎሪዳ እና ጆርጂያ ያቀናሉየዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በሔሊን አውሎንፋስ ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎች ለመጎብኘት ዛሬ ሐሙስ ወደ ፍሎሪዳ እና ጆርጂያ ግዛቶች እንደሚያመሩ ተገለጠ። በአደጋው ምላሽ ጥረቶች ላይ ከተሳተፉ የመጀመሪያ እርዳታ ሰጪዎች እና የአካባቢው ባለሥልጣናት ጋርም ይገናኛሉ። ረቡዕ እለት ባይደን የሰሜን እና ደቡብ ካሮላይና ግዛቶችን የጎበኙ ሲሆን፣ ሔሊን በሰሜን ካሮላይና ያደረሰውን ጉዳት በሄሊኮፕተር ተዘዋውረው ከተመለከቱ በኃላ "አውሎንፋሱ ያደረሰውን ጉዳት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM‘በስንቱ’ በአሜሪካባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት ውስጥ በተጫወታቸው ቁጥራቸው የበዛ ሥራዎቹ እና ላቅ ያለ አድናቆት ባተረፈለት አጨዋወቱ በኢትዮጵያ የቴአትር እና የሲኒማ መድረክ ይበልጥ ከሚታወቁ ምርጥ ተዋናዮች አንዱ ለመሆን በቅቷል። በዚህም በርካታ ሽልማቶችን ተቀብሏል፤ ዕውቁ ተዋናይ ዓለማየሁ ታደሰ። ተዋናይ ዓለማየሁ ታደሰ - "አሬና ስቴጅ " ዋሽንግተን ዲሲ በተከታታዩ የቴሌቭዥን ድራማ በሚጫወተው የመሪ ተዋናይ ገጸ ባህሪ ስም የሚጠራው እና በአሁኑ ወቅት በሃገር ውስጥና በውጭ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየአብን የፓርላማ አባል ዘመነ ኃይሉ ከሦስት ቀናት እስር በኃላ ዛሬ መለቀቃቸውን ተናገሩባለፈው ሰኞ ባሕር ዳር ከተማ ውስጥ ለእስር ተዳርገው እንደነበር የጠቀሱት የተቃዋሚው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፓርላማ አባል ዘመነ ኃይሉ ዛሬ መስከረም 23 ቀን 2017 ዓም መፈታታቸውን ተናግረዋል። አቶ ዘመነ በከተማው ከሚገኙት ፖሊስ ጣቢያዎች በአንዱ ከ40 ሰዎች ጋር ታስረው መቆየታቸውን ገልጠው ከእነዚህም ውስጥ አብዛኞቹ አሁንም በፖሊስ ቁጥጥር ስር መሆናቸውን አመልክተዋል። በጉዳዩ ከፌደራልና ከክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት የሥራ ኃላፊዎች...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢትዮጵያ ባለፉት 9 ወራት ከ1000 በላይ ሰዎች በወባ ወረሽኝ ህይወታቸው ማለፉ ተገለጠካለፈው አመት ጥር ወር አንስቶ በኢትዮጵያ ከአንድ ሺህ በላይ ሰዎች በወባ ወረርሽኝ ሳቢያ ለሕልፈት መዳረጋቸው እና ሌሎች ቁጥቸው 6 ሚሊዮን የሚደርሱ በወረርሽኙ መጠቃታቸውን፣ የመንግስታቱ ድርጅት የእርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ ዩኤንኦቻ አስታወቀ። ድርጅቱ ከትላንት በስቲያ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የተባለው አሃዝ ካለፈው ዓመት ጋራ ሲነፃፀር፣ የበሽታው ስርጭት መጨመሩን ማሳየቱን አመላክቷል፡፡ ይህንን አስመልክቶ አስተያየት እንዲሰጡ የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው...0 Comments 0 Shares