0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMደቡብ ሱዳን የደህንነት ኃላፊዋን ከሥልጣን አነሳችየደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር ደቡብ ሱዳን ነጻ ሃገር መሆኗን ካወጀችበት እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር 2011 አንስቶ የሃገሪቱ ብሔራዊ ደህንነት ኃላፊ ሆነው ያገለገለገሉትን ጀነራል አኮል ኩር ኩክ’ን ከሥልጣን ማንሳታቸውን መንግሥታዊው የደቡብ ሱዳን ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዘገበ። በብሔራዊ የደህንነት አገልግሎት ስር የሚገኘውን የሀገር ውስጥ ደህንነት ቢሮ ለዓመታት የመሩት ጀነራል አኮል ኩር ከሥልጣን የተነሱት የሽግግር መንግሥቱ በሀገሪቱ ሊደረግ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMባይደን በሔሊን አውሎንፋስ የደረሰውን ጉዳት ለመመልከት ወደ ፍሎሪዳ እና ጆርጂያ ያቀናሉየዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በሔሊን አውሎንፋስ ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎች ለመጎብኘት ዛሬ ሐሙስ ወደ ፍሎሪዳ እና ጆርጂያ ግዛቶች እንደሚያመሩ ተገለጠ። በአደጋው ምላሽ ጥረቶች ላይ ከተሳተፉ የመጀመሪያ እርዳታ ሰጪዎች እና የአካባቢው ባለሥልጣናት ጋርም ይገናኛሉ። ረቡዕ እለት ባይደን የሰሜን እና ደቡብ ካሮላይና ግዛቶችን የጎበኙ ሲሆን፣ ሔሊን በሰሜን ካሮላይና ያደረሰውን ጉዳት በሄሊኮፕተር ተዘዋውረው ከተመለከቱ በኃላ "አውሎንፋሱ ያደረሰውን ጉዳት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM‘በስንቱ’ በአሜሪካባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት ውስጥ በተጫወታቸው ቁጥራቸው የበዛ ሥራዎቹ እና ላቅ ያለ አድናቆት ባተረፈለት አጨዋወቱ በኢትዮጵያ የቴአትር እና የሲኒማ መድረክ ይበልጥ ከሚታወቁ ምርጥ ተዋናዮች አንዱ ለመሆን በቅቷል። በዚህም በርካታ ሽልማቶችን ተቀብሏል፤ ዕውቁ ተዋናይ ዓለማየሁ ታደሰ። ዕውቁ ተዋናይ ዓለማየሁ ታደሰ በተከታታዩ የቴሌቭዥን ድራማ በሚጫወተው የመሪ ተዋናይ ገጸ ባህሪ ስም የሚጠራው እና በአሁኑ ወቅት በሃገር ውስጥና በውጭ ሃገራት ባሉ ተመልካቾች...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየአብን የፓርላማ አባል ዘመነ ኃይሉ ከሦስት ቀናት እስር በኃላ ዛሬ መለቀቃቸውን ተናገሩባለፈው ሰኞ ባሕር ዳር ከተማ ውስጥ ለእስር ተዳርገው እንደነበር የጠቀሱት የተቃዋሚው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፓርላማ አባል ዘመነ ኃይሉ ዛሬ መስከረም 23 ቀን 2017 ዓም መፈታታቸውን ተናግረዋል። አቶ ዘመነ በከተማው ከሚገኙት ፖሊስ ጣቢያዎች በአንዱ ከ40 ሰዎች ጋር ታስረው መቆየታቸውን ገልጠው ከእነዚህም ውስጥ አብዛኞቹ አሁንም በፖሊስ ቁጥጥር ስር መሆናቸውን አመልክተዋል። በጉዳዩ ከፌደራልና ከክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት የሥራ ኃላፊዎች...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢትዮጵያ ባለፉት 9 ወራት ከ1000 በላይ ሰዎች በወባ ወረሽኝ ህይወታቸው ማለፉ ተገለጠካለፈው አመት ጥር ወር አንስቶ በኢትዮጵያ ከአንድ ሺህ በላይ ሰዎች በወባ ወረርሽኝ ሳቢያ ለሕልፈት መዳረጋቸው እና ሌሎች ቁጥቸው 6 ሚሊዮን የሚደርሱ በወረርሽኙ መጠቃታቸውን፣ የመንግስታቱ ድርጅት የእርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ ዩኤንኦቻ አስታወቀ። ድርጅቱ ከትላንት በስቲያ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የተባለው አሃዝ ካለፈው ዓመት ጋራ ሲነፃፀር፣ የበሽታው ስርጭት መጨመሩን ማሳየቱን አመላክቷል፡፡ ይህንን አስመልክቶ አስተያየት እንዲሰጡ የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበጋርዱላ ዞን ደራሼ ወረዳ ሰዎችን ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ማሰር ቀጥሏል” የአካባቢዎቹ ነዋሪዎችበደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ጋርዱላ ዞን፣ ደራሼ ወረዳ፣ በአንድ ሳምንት ውስጥ ዘጠኝ ሰዎች ታስረዋል ሲሉ ነዋሪዎችና ቤተሰቦቻቸው ዛሬ መስከረም 23 ቀን 2017 ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ከዞኑ የተሰወሩ እና የት እንዳሉ የማይታወቁ 55 ሰዎች አሉ ሲሉም ተናግረዋል። የደራሼ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ኪስሞ ኪታንቦ፤ በወንጀል የተጠረጠሩ "ቁጥራቸው በዛ ያለ ሰዎች በአከባቢው አለ ባሉት ወታደራዊ ዕዝ ኮማንድ ፖሰት መታሰራቸውን አምነዋል። ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየኬንያ ምክትል ፕሬዝደንት ፓርላማው ተጠያቂ ሊያደርጋቸው የጀመረው ሂደት እንዲቆም ጠየቁየኬንያ ምክትል ፕሬዝደንት ሪጋቲ ጋቻጉዋ ፈፀሙ ላተባለው ጥፋት ፓርላማው ተጠያቂ እንዲሆኑ የጀመረው ሂደት እንዲቋረጥ የሚጠይቅ አቤቱታ፣ ሐሙስ ዕለት ናይሮቢ ለሚገኘው ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስገብተዋል። የኬንያ ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አጋሮች፤ ጋቻጉዋ በጎሳዎች መካከል ጥላቻ ቀስቅሰዋል፣ መንግስት ለማፍረስ ተንቀሳቅሰዋል እንዲሁም ምንጩ የማይታወቅ ንብረት አካብተዋል ሲሉ ሐሙስ ዕለት ለፓርማው ሃሳብ አቅርበዋል። ጋቻጉዋ በበኩላቸው ከሂደቱ እንዲገለሉ መደረጋቸውን...0 Comments 0 Shares