የኬንያ ምክትል ፕሬዝደንት ፓርላማው ተጠያቂ ሊያደርጋቸው የጀመረው ሂደት እንዲቆም ጠየቁ
የኬንያ ምክትል ፕሬዝደንት ሪጋቲ ጋቻጉዋ ፈፀሙ ላተባለው ጥፋት ፓርላማው ተጠያቂ እንዲሆኑ የጀመረው ሂደት እንዲቋረጥ የሚጠይቅ አቤቱታ፣ ሐሙስ ዕለት ናይሮቢ ለሚገኘው ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስገብተዋል።
የኬንያ ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አጋሮች፤ ጋቻጉዋ በጎሳዎች መካከል ጥላቻ ቀስቅሰዋል፣ መንግስት ለማፍረስ ተንቀሳቅሰዋል እንዲሁም ምንጩ የማይታወቅ ንብረት አካብተዋል ሲሉ ሐሙስ ዕለት ለፓርማው ሃሳብ አቅርበዋል።
ጋቻጉዋ በበኩላቸው ከሂደቱ እንዲገለሉ መደረጋቸውን...