• የክትፎ ተራራ … ውይ አንቺም ባለሪከርድ ሆንሽ ድንቃ ድንቅ ኢትዮጵያ | Seifu on EBS
    የክትፎ ተራራ … ውይ አንቺም ባለሪከርድ ሆንሽ ድንቃ ድንቅ ኢትዮጵያ | Seifu on EBS
    0 Comments 0 Shares
  • የአትክልት ተራን ቆሻሻ ወደ company | Zafree - Gugut podcast EP#168
    የአትክልት ተራን ቆሻሻ ወደ company | Zafree - Gugut podcast EP#168
    0 Comments 0 Shares
  • አርብ ማታ በማያ ሚዲያ ይጠብቁን ! / የልጆች የልብ ወግ/
    አርብ ማታ በማያ ሚዲያ ይጠብቁን ! / የልጆች የልብ ወግ/
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛው የኢሬቻ ፎረም በአዲስ አበባ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ በፎረሙ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ ሃደሲንቄዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳትፈዋል፡፡
    The post 6ኛው የኢሬቻ ፎረም በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛው የኢሬቻ ፎረም በአዲስ አበባ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ በፎረሙ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ ሃደሲንቄዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳትፈዋል፡፡ The post 6ኛው የኢሬቻ ፎረም በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    6ኛው የኢሬቻ ፎረም በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛው የኢሬቻ ፎረም በአዲስ አበባ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ በፎረሙ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ ሃደሲንቄዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳትፈዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ከ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ሕገ-ወጥ መድሃኒትና ጦር መሳሪያ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኢንስፔክተር ደበበ ኦንቶ እንዳሉት÷ ሕገ ወጥ ዕቃዎቹን የጫነው ተሽከርካሪ መነሻውን ኮንሶ ዞን አድርጎ ወደ ጋሞ ዞን ገረሴ ከተማ ሲጓዝ ነው በሕብረተሰቡ ጥቆማ የተያዘው፡፡ በሕገ-ወጥ […]
    The post ከ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ሕገ-ወጥ መድሃኒት ተያዘ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ከ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ሕገ-ወጥ መድሃኒትና ጦር መሳሪያ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኢንስፔክተር ደበበ ኦንቶ እንዳሉት÷ ሕገ ወጥ ዕቃዎቹን የጫነው ተሽከርካሪ መነሻውን ኮንሶ ዞን አድርጎ ወደ ጋሞ ዞን ገረሴ ከተማ ሲጓዝ ነው በሕብረተሰቡ ጥቆማ የተያዘው፡፡ በሕገ-ወጥ […] The post ከ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ሕገ-ወጥ መድሃኒት ተያዘ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ከ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ሕገ-ወጥ መድሃኒት ተያዘ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ከ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ሕገ-ወጥ መድሃኒትና ጦር መሳሪያ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኢንስፔክተር ደበበ ኦንቶ እንዳሉት÷ ሕገ ወጥ ዕቃዎቹን የጫነው ተሽከርካሪ መነሻውን ኮንሶ ዞን አድርጎ ወደ ጋሞ ዞን ገረሴ ከተማ ሲጓዝ ነው በሕብረተሰቡ ጥቆማ የተያዘው፡፡ በሕገ-ወጥ […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የጀርመን ፓርላማ ልዑካንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ውይይት አደረጉ። አፈ-ጉባዔ ታገሰ በጀርመን የፓርላማ አባልና የኮንራድ አዴናወር ስቲፍትንግ ምክትል ሊቀ-መንበር ሔርማን ግሮሔ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር በሚኖራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መክረዋል። ውይይቱም በኢትዮጵያና ጀርመን መካከል ስላለው የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነትና […]
    The post አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ ከጀርመን ፓርላማ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የጀርመን ፓርላማ ልዑካንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ውይይት አደረጉ። አፈ-ጉባዔ ታገሰ በጀርመን የፓርላማ አባልና የኮንራድ አዴናወር ስቲፍትንግ ምክትል ሊቀ-መንበር ሔርማን ግሮሔ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር በሚኖራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መክረዋል። ውይይቱም በኢትዮጵያና ጀርመን መካከል ስላለው የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነትና […] The post አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ ከጀርመን ፓርላማ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ ከጀርመን ፓርላማ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የጀርመን ፓርላማ ልዑካንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ውይይት አደረጉ። አፈ-ጉባዔ ታገሰ በጀርመን የፓርላማ አባልና የኮንራድ አዴናወር ስቲፍትንግ ምክትል ሊቀ-መንበር ሔርማን ግሮሔ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር በሚኖራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መክረዋል። ውይይቱም በኢትዮጵያና ጀርመን መካከል ስላለው የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነትና […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብር ሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በዛሬው እለት ለ40ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን መሰረታዊ ወታደሮች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ርዓቱ ላይ የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀነራል ይመር መኮንን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው አካላት ተገኝተዋል፡፡ ተመራቂ የሠራዊት አባላቱ በሥልጠና ቆይታቸው በሙያው በቂ ወታደራዊ ዕውቀት እና በተግባር የታገዘ ወታደራዊ […]
    The post የብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን የመከላከያ ሠራዊት አባላትን አስመረቀ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብር ሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በዛሬው እለት ለ40ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን መሰረታዊ ወታደሮች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ርዓቱ ላይ የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀነራል ይመር መኮንን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው አካላት ተገኝተዋል፡፡ ተመራቂ የሠራዊት አባላቱ በሥልጠና ቆይታቸው በሙያው በቂ ወታደራዊ ዕውቀት እና በተግባር የታገዘ ወታደራዊ […] The post የብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን የመከላከያ ሠራዊት አባላትን አስመረቀ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን የመከላከያ ሠራዊት አባላትን አስመረቀ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብር ሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በዛሬው እለት ለ40ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን መሰረታዊ ወታደሮች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ርዓቱ ላይ የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀነራል ይመር መኮንን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው አካላት ተገኝተዋል፡፡ ተመራቂ የሠራዊት አባላቱ በሥልጠና ቆይታቸው በሙያው በቂ ወታደራዊ ዕውቀት እና በተግባር የታገዘ ወታደራዊ […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርባምንጭ ከተማን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በፕሪሚየር ሊጉ ሶስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር 10 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና አርባምንጭ ከተማ በድሬደዋ ስታዲየም ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ጎሎችን ኪቲካ ጅማ፣ አንደኛዋን ጎል ደግሞ ፉዓድ ፈረጃ ሲያስቆጥር የአርባምንጭ […]
    The post በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርባምንጭ ከተማን አሸነፈ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርባምንጭ ከተማን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በፕሪሚየር ሊጉ ሶስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር 10 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና አርባምንጭ ከተማ በድሬደዋ ስታዲየም ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ጎሎችን ኪቲካ ጅማ፣ አንደኛዋን ጎል ደግሞ ፉዓድ ፈረጃ ሲያስቆጥር የአርባምንጭ […] The post በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርባምንጭ ከተማን አሸነፈ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርባምንጭ ከተማን አሸነፈ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርባምንጭ ከተማን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በፕሪሚየር ሊጉ ሶስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር 10 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና አርባምንጭ ከተማ በድሬደዋ ስታዲየም ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ጎሎችን ኪቲካ ጅማ፣ አንደኛዋን ጎል ደግሞ ፉዓድ ፈረጃ ሲያስቆጥር የአርባምንጭ […]
    0 Comments 0 Shares