አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብር ሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በዛሬው እለት ለ40ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን መሰረታዊ ወታደሮች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ርዓቱ ላይ የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀነራል ይመር መኮንን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው አካላት ተገኝተዋል፡፡ ተመራቂ የሠራዊት አባላቱ በሥልጠና ቆይታቸው በሙያው በቂ ወታደራዊ ዕውቀት እና በተግባር የታገዘ ወታደራዊ […]
The post የብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን የመከላከያ ሠራዊት አባላትን አስመረቀ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብር ሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በዛሬው እለት ለ40ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን መሰረታዊ ወታደሮች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ርዓቱ ላይ የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀነራል ይመር መኮንን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው አካላት ተገኝተዋል፡፡ ተመራቂ የሠራዊት አባላቱ በሥልጠና ቆይታቸው በሙያው በቂ ወታደራዊ ዕውቀት እና በተግባር የታገዘ ወታደራዊ […] The post የብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን የመከላከያ ሠራዊት አባላትን አስመረቀ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
WWW.FANABC.COM
የብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን የመከላከያ ሠራዊት አባላትን አስመረቀ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብር ሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በዛሬው እለት ለ40ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን መሰረታዊ ወታደሮች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ርዓቱ ላይ የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀነራል ይመር መኮንን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው አካላት ተገኝተዋል፡፡ ተመራቂ የሠራዊት አባላቱ በሥልጠና ቆይታቸው በሙያው በቂ ወታደራዊ ዕውቀት እና በተግባር የታገዘ ወታደራዊ […]
0 Comments 0 Shares