0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበዩናይትድ ስቴትስ ከባድ ዝናብ በቀላቀለው አውሎ ንፋስ የሞቱት ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ ነውበዩናይትድ ስቴትስ የሰሜን ካሮላይና ባለስልጣናት ከባድ አውሎ ንፋስ በቀላቀለ ዝናብ ለተጠቁት የሀገሪቱ ደቡብ ምሥራቃዊ ግዛቶች ተጨማሪ የመጠጥ ውሃ እና ምግብ ለማዳረስ ቃል ገቡ፡፡ ኸሪኬንር ሔለን የተባለው ይኸው ከባድ ዝናብ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ በደቡብ ምሥራቃዊ የአሜሪካ ከተሞች ባደረሰው ጉዳት የሞቱት ሰዎች ቁጥር 100 መድረሱ ተገልጿል፡፡ በተለያዩ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች 91 ሰዎች ሲሞቱ በሰሜን ካሮላይና ብቻ ተራራማዋን አሽቪል ከተማ ጨምሮ 30 ሰዎች...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMማህበራዊ የትስስር ገጾች እና ግብረ ገብነትበማህበራዊ የትስስር ገጾች ላይ በሚተላለፉ መልዕክቶች ጾታን ፣ ሃይማኖትን ወይም ማንነትን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች ስለመበራከታቸውም ተጠቃሚዎችና በዘርፉ ላይ የሚሰሩ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ በማህበራዊ ሚድያዎች የሚተላለፉ ይዘቶች የሃይማኖት ተቋማትንም እንዳሳሰባቸው የወቅቱ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሓፊ የሆኑት ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል፡፡ ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይመልከቱ፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMአሳሳቢው የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምማህበራዊ ሚድያ ከመረጃ ልውውጥ አንስቶ የህብረተሰቡን ህይወት መለወጥ የቻሉ መልካም ምግባሮች የሚካሄዱበትን ያክል፣ የማህበረሰብ እሴቶች እና ሥነ-ምግባሮች ላይም ፈተና መደቀኑን በርካታ ጥናቶች ያመለክታሉ። የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎች በፍጥነት ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ የሚያጋሯቸው ከህብረተሰብ አኗኗር እና ልማድ የወጡ ይዘቶች በማህበረሰቡ ላይ የሚያደርሱትን ተፅእኖ በተመለከተ በኬኔቲኬት ዩንቨርስቲ፣ ኮምዩኒኬሽን ጥናት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑትን ዶክተር...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየመስቀል በዓል በዋሽንግተን ዲሲበዋሽንግተን ዲሲ እና በአካባቢዋ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አብያተ ክርስቲያናት የደመራ በዓልን ትላንት ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አክብረዋል። በአሉን ለማክበር በቤተክርስቲያኑ የታደሙ ምዕመናን እና የቤተክርስቲያናቱ አገልጋዮችም፣ በዓሉ ከሐይማኖታዊ ፋይዳው በተጨማሪ የኢትዮጵያዊነት እሴት የሚታይበት መሆኑን አመልክተው፣ ሕዝበ ክርስቲያኑ መስቀሉ ባስተማረው መሰረት በሰላም፣ በእኩልነትና በፍቅር እንዲኖሩ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMዩናይትድ ስቴትስ ሶሪያ ላይ በፈጸመችው ጥቃት 37 ታጣቂዎች ተገደሉዩናይትድ ስቴትስ በሶሪያ ታጣቂዎች ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ከአልቃይዳ እና እስላማዊ መንግሥት (አይ ኤስ) የሽብር ቡድን ጋር ግንኙት ያላቸው 37 ታጣቂዎችን መግደሏን የዩናይትድ ስቴትስ ጦር አስታወቀ። ከሟቾቹ መካከል ሁለቱ ከፍተኛ አመራሮች እንደነበሩ ተገልጿል። ባለፈው ማክሰኞ በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ዕዝ በፈጸመው ጥቃት፤ ከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት ያለው ሁራስ አል-ዲን ቡድንንና ሌሎች ስምንት ከፍተኛ ታጣቂዎች ዒላማ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMእስራኤል ሌላ ተጨማሪ የሄዝቦላ ከፍተኛ አመራር መግደሏን አስታወቀችእስራኤል የሄዝቦላው መሪ ሀሰን ናስረላህ ከተገደሉ ጥቂት ቀናት በኋላ ትላንት ቅዳሜ የቡድኑን ሌላ ከፍተኛ አመራር አባል መግደሏን ዛሬ አስታወቀች፡፡ በኢራን የሚደገፈው ታጣቂ ሄዝቦላህ ቡድን ከፍተኛ አመራር መግደሉን ያስታወቀው የሄዝቦላ መቀመጫ በሆነችው ሊባኖስ ላይ ጥቃቱን የቀጠለው የእስራኤል ጦር ነው፡፡ በጥቃቱ የተገደሉት የሄዝቦላህ ማዕከላዊ ምክር ቤት ዋና ሃላፊ የሆኑትን ናቢል ካዓውክ መሆናቸውን የእስራኤል ጦር በዛሬው መግለጫው አመልክቷል፡፡ እስራኤል...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበበርሊን ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉዛሬ እሁድ በበርሊን በተካሄደው ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶች እና በሴቶች ዘርፍ ድል ተቀዳጅተዋል። ከወንዶች ሚልኬሳ መንገሻ ከሴቶች ትግስት ከተማ አንደኛ ሆነዋል። ሚልኬሳ ሁለት ሰዓት ከሦስት ደቂቃ ከ17 ሰከንድ በመግባት ሁለተኛ የወጣውን ሳይርቢያን ከቱት በሦስት ደቂቃ ቀድሟል። ሚልኬሳ “ለዚህ ስዘጋጅ ነው የከረምኩት፤ ጉዳናው ለጥ ያለ መሆኑን ሳውቅ እንደማሸንፍ እርግጠኛ ነበረኩ” በማለት ለሮይተርስ ዘጋቢዎች ተናግሯል።...0 Comments 0 Shares