AMHARIC.VOANEWS.COM
እስራኤል ሌላ ተጨማሪ የሄዝቦላ ከፍተኛ አመራር መግደሏን አስታወቀች
እስራኤል የሄዝቦላው መሪ ሀሰን ናስረላህ ከተገደሉ ጥቂት ቀናት በኋላ ትላንት ቅዳሜ የቡድኑን ሌላ ከፍተኛ አመራር አባል መግደሏን ዛሬ አስታወቀች፡፡ በኢራን የሚደገፈው ታጣቂ ሄዝቦላህ ቡድን ከፍተኛ አመራር መግደሉን ያስታወቀው የሄዝቦላ መቀመጫ በሆነችው ሊባኖስ ላይ ጥቃቱን የቀጠለው የእስራኤል ጦር ነው፡፡ በጥቃቱ የተገደሉት የሄዝቦላህ ማዕከላዊ ምክር ቤት ዋና ሃላፊ የሆኑትን ናቢል ካዓውክ መሆናቸውን የእስራኤል ጦር በዛሬው መግለጫው አመልክቷል፡፡ እስራኤል...
0 Comments 0 Shares