0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMኢትዮጵያንና ሶማሊያን ለማሸማገል ጥረቷን እንደምትቀጥል ቱርክ አስታወቀችኢትዮጵያንና ሶማሊያን ለማሸማገል ጥረቷን እንደምትቀጥል ቱርክ ትላንት ሐሙስ አስታወቀች፡፡ የቱርክ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ሃካን ፊዳን ከኢትዮጵያው አቻቸው ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና ከሶማሊያው የውጪ ጉዳይ ምኒስትር አህመድ ሞአሊም ፊቂ ጋራ ኒው ዮርክ ውስጥ መገናኘታቸው ታውቋል። ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋራ የተፈራረመችውን የመግባቢያ ሰነድ ተከትሎ፣ ከሶማሊያ ጋራ ለገባችበት ንትርክ መፍትሄ ለመሻት ቱርክ አንካራ ላይ በሁለቱ ወገኖች መካከል ሁለት ቀጥተኛ ያልሆነ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየኒው ዮርክ ከንቲባ ኤሪክ አዳምስ በሕገ ወጥ መንገድ ከውጭ የዘመቻ መዋጮ በመቀበል ወንጀል ተከሰሱየኒው ዮርክ ከንቲባ ኤሪክ አዳምስ ከውጭ ሀገር ምንጮች ሕገ ወጥ የምርጫ ዘመቻ መዋጮ በመቀበል ወንጀል ክስ እንደቀረበባቸው ተዘገበ፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ የኒው ዮርክ ማንሃተን አቃቤ ሕግ ቢሮ በከፈተው የክስ ዶሴ ከንቲባው ከተማዋ ለዘመቻ በሚሰጡ አነስተኛ መዋጮዎች መጠን ተጨማሪ ገንዘብ ለመስጠት ያወጣችውን መርሐ ግብር በሚቀበሉት ሕገ ወጥ መዋጮ ያለአግባብ ተጠቅመውበታል ሲል ወንጅሏቸዋል፡፡ ከንቲባው ማንሃተን የሚገኘውን የቱርክ ቆንስላ በሚመለከቱ ደንቦች ዙሪያ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMካመላ ሄሪስ የሜክሲኮን ድንበር ይጎበኛሉምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ የዲሞክራቲክ ፓርቲው ዕጩ ከመሆናቸው ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በአሜሪካና በሜክሲኮ መካከል ያለውን ድንበር ዛሬ ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። የድንበር ጉዳይ በያዝነው የምርጫ ወቅት እጅግ አከራካሪ ጉዳይ ሲሆን፣ የምክትል ፕሬዝደንቷ ጉብኝት ይህንኑ ጉዳይ ፊት ለፊት ለመጋፈጥ ያለመ ነው ተብሏል። በያዝነው የምርቻ ወቅት፣ የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕና አጋራቸው ጄ ዲ ቫንስ ምክትል የባይደን አስተዳደር የድንበር አያያዝ እና...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየ79ኛው የመንግሥታቱ ድርጅት ጉባኤ ሦስተኛ ቀን ውሎየመንግሥታቱ ድርጅት ሦስተኛው ቀን ጉባኤ ሱዳን፣ ኬኒያ፣ ማላዊ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሌሴቶ እና በርካታ የአፍሪካ መሪዎች የየሀገራቶቻቸውን ትኩረት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በተለይም የኬንያው ፕሬዚደንት ዊልያም ሩቶ ተ.መ.ድ የጸጥታው ምክር ቤት የአፍሪካ ኅብረትን የጸጥታ ቢሮ በገንዘብ መደገፍ አለበት ሲሉ አሳስበዋል፡፡ በሌላ በኩል የሱዳኑ ወታደራዊ መሪ ጄነራል አብዱልፈታ አል ቡርሃን ሀገራቸው በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንዳለች ገልጸው ይህ ሊሆን የቻለው፤ እርሳቸው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየዩናይትድ ስቴትሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ምክር ቤቱን በመናቅ ተጠያቂ ሊደረጉ ነውእንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በነሃሴ 2021 የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ኃይል ከአፍጋኒስታንን ለቆ ሲወጣ የነበረውን ሁኔታ አስመልክቶ የምክር ቤቱ አባላት የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች ለመመለስ ሊገኙ ባለመቻላቸው አንድ የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት ኮሚቴ በዛሬው ዕለት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን ተጠያቂ እንደሚያደርግ አስታወቀ። የአሜሪካ ድምጿ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤቶች ጉዳይ ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ከዋሽንግተን ያጠናቀረችው ዘገባ ነው፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢሰመኮ ሪፖርት ላይ የባለሙያ አስተያየትየኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኢሰመኮ ትላንት ምሽት ባወጣው የሩብ ዓመት የሰብዓዊ መብት ሁኔታ ሪፖርት በአምስት ክልሎች ውስጥ በርካታ ሲቪሎች መገደላቸውን፣ ብዙዎች ለአካል ጉዳት መዳረጋቸውን እና ከፍተኛ የንብረት ውድመት መድረሱን አመልክቷል፡፡ በግጭት ተሳታፊ የሆኑ ሁሉም አካላት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተኩስ አቁም በማድረግ ለግጭቱ ሰላማዊ መፍትሔ እንዲያፈላልጉም ኮሚሽኑ በድጋሚ ጠይቋል፡፡ ይህን ሪፖርት አስመልክቶ የአሜሪካ ድምጽ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሠራዊት ውስጥ ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶችን ለማስወገድ አሜሪካና የደቡባዊ አፍሪካ ሃገራት በመተባበር ላይ ናቸውበአፍሪካ የዩናይትድ ስቴትስ ዕዝ ወይም አፍሪኮም፣ በጦር ሠራዊቶች ውስጥ የሚታዩ ጾታ ተኮር ጥቃቶችን ለማስወገድ፣ በደቡባዊ አፍሪካ ከሚገኙ ሃገራት ጋራ በትብብር በመሥራት ላይ ይገኛል። በዚህ ሳምንትም የአፍሪኮም የቀጠና ኃላፊዎች በዛምቢያ አውደ ጥናት በማካሄድ ላይ ናቸው። ቆንዲሲ ዱቤ ከጋቦሮኔ የላከው ዘገባ ነው።0 Comments 0 Shares