0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMባይደን አፍሪካን በተመለከተ በተመድ ጉባኤ ያሳዩት አቋምፕሬዝደንት ጆ ባይደን፣ በአስተዳደራቸው ዘመን መጨረሻ፣ ፊታቸውን ወደ አፍሪካ አዙረዋል። በተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ በዓለም መሪዎች ፊት ሲናገሩ፣ የሱዳን ግጭት ትኩረት እንደሚሻ፣ ወደ አንጎላ እንደሚጓዙ እንዲሁም በፀጥታው ምክር ቤት ለአፍሪካ ሃገራት ሁለት መቀመጫ መሰተጡን እንደሚደግፉ አስታውቀዋል። የቪኦኤ የዋይት ሃውስ ዘጋቢ አኒታ ፓወል ከኒው ዮርክ የላከችው ዘገባ ነው።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበጎሮ ዶላ ወረዳ ለዓመት የተቋረጠዉ ትምህርት ቢጀመርም 49 ትምህርት ቤቶች መውደማቸው ተነገረየምስራቅ ቦረና ዞን መመስረትን ተከትሎ በተቀሰቀሰዉ ተቃውሞ በጎሮ ዶላ ወረዳ ላለፈው አንድ ዓመት ሙሉ ተቁዋርጦ የነበረው ትምህርት ዘንድሮ መጀመሩን ነዋሪዎች እና የወረዳው ባለሥልጣናት ተናግረዋል። የትምህርት አሰጣጥ ሂደቱ በአባ ገዳዎች ሽምግልና እንደተጀመረ የተነገረ ሲሆን፣ ያለፈው ዓመት ያለአገልግሎት የቆዩት 49 ትምህርት ቤቶች ከአገልግሎት ውጭ መሆናቸውን የወረዳው የትምህርት ፅህፈት ቤት ገልፆአል።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን ኢሰመኮ ገለፀበኢትዮጵያ በግጭት አካባቢዎች የሚፈፀሙ ዘርፈ ብዙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች አሳሳቢ ሆነው መቀጠላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣በግጭት ዐውድ ውስጥ ያሉ አካባቢዎችን የሩብ ዓመት የሰብዓዊ መብት ሁኔታ የተመለከተ ሪፖርት ትላንት አመሻሽ ላይ አውጥቷል፡፡ ሪፖርቱ፣ በአምስት ክልሎች ውስጥ በርካታ ሲቪሎች መገደላቸውን፣ ብዙዎች ለአካል ጉዳት መዳረጋቸውን እና ከፍተኛ የንብረት ውድመት መድረሱን አመልክቷል፡፡ በግጭት ተሳታፊ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየመስቀል ደመራ በዓል ዛሬ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ተከብሯልየ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል በተለያዩ ስነስርዓቶች ተከብሯል። በአዲስ አበባ በደማቅ ሁኔታ የተካሄደውን የበዓሉን አከባበር የተከታተለው ዘገቢያችን ከአዲስ አበባ ነው።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሱዳን የጦር ኃይል በካርቱም በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ይዞታዎች ላይ ጥቃት አደረሰየሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ዛሬ ሐሙስ በአየር እና በመድፍ ጥቃቶች መናወጧን አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ የአይን አማኞች እና ወታደራዊ ምንጮችን ጠቅሶ ዘገበ፡፡ የጦር ሠራዊቱ የፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰጪ ይዞታዎችን የደበደበ ሲሆን በርካታ ነዋሪዎች እንደገለጡት ግጭቱ ሌሊት ላይ ነው የጀመረው፡፡ የዛሬው ጥቃት የጦር ኃይሉ በዋና ከተማዋ በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ቁጥጥር ሥር ያሉ ቦታዎችን ለመያዝ ከወራት በኋላ የሰነዘረው ከባድ ጥቃት እንደሆነ ተመልክቷል፡፡ የዛሬው ጥቃት የደረሰው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMወደፍሎሪዳ በከፍተኛ ፍጥነት በማምራት ላይ ያለችው ሃሪኬይን ሄለን ከባድ አደጋ ደቅናለችከባድ ዝናብ ይዛ በሜክሲኮ ባህረ ሰላጤ በከፍተኛ ፍጥነት እየተጓዘች ያለችው ሃሪኬን ሄለን የዩናይትድ ስቴትስ ፍሎሪዳ ግዛት በማቅናት ላይ መሆኗን የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ የሃሪኬን ክትትል ማዕከል አስታወቀ፡፡ በአንድ አካባቢዎች እስከ ስድስት ሜትር ከፍታ ያለው ለሕይወት አደገኛ የሆነ ዝናብ ሊያስከትል እንደሚችል ማዕከሉ አመልክቷል፡፡ በሜክሲኮ ባሕረ ሰላጤ አድርጋ በሰዓት 155 ኪሎ ሜትር ፍጥነት ባለው ኅይለኛ አውሎ ንፋስ የምትውዘገዘገው ኽሪኬን ሄለን ዛሬ...0 Comments 0 Shares -
Ambassador Taye Atske-Selassie addressing the 79th United Nations General Assembly (Photo: MoFA) Addis Abeba – Ethiopian Foreign Minister Ambassador Taye Atske-Selassie has dismissed Somalia’s allegations regarding Ethiopia’s memorandum of understanding with Somaliland, calling them “unfounded” and accusing Somalia of attempting to “cover internal political tensions” by inciting “hostility.” Speaking at the 79th United Nations General …Ambassador Taye Atske-Selassie addressing the 79th United Nations General Assembly (Photo: MoFA) Addis Abeba – Ethiopian Foreign Minister Ambassador Taye Atske-Selassie has dismissed Somalia’s allegations regarding Ethiopia’s memorandum of understanding with Somaliland, calling them “unfounded” and accusing Somalia of attempting to “cover internal political tensions” by inciting “hostility.” Speaking at the 79th United Nations General …
ADDISSTANDARD.COMEthiopian FM rejects Somalia’s ‘unfounded allegations’ at UN, warns of ‘recent manoeuvres’ by external actors - Addis StandardEthiopian FM rejects Somalia’s ‘unfounded allegations’ at UN, warns of ‘recent manoeuvres’ by external actors Addis Standard -0 Comments 0 Shares