0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበኬንያ በታክስ ጭማሪ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተቃውሞው ቀጥሏልበኬንያ ረቂቅ የታክስ ጭማሪ አዋጅን በመቃወም በናይሮቢ እና በሌሎችም አካባቢዎች በሺሕ የሚቆጠሩ ሰዎች የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል። የታክስ ጭማሪውን በመቃወም ለወራት በማኅበራዊ ሚዲያ ሲደረግ የነበረው ዘመቻ፣ ወደ ተቃውሞ ሰልፍ ተቀይሯል። የታክስ ጭማሪው የሚደረገው ብድርን ለመክፈል እና ለልማት ሥራዎች እንደሆነ መንግስት ይገልጻል። መንግስት ከረቂቅ አዋጁ ውስጥ የተወሰኑትን እንደሚተው ቢያስታውቅም፣ ዛሬ ሐሙስ የተቃውሞ ሰልፉ መቀጠሉ ታውቋል። የታክስ...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየሩሲያ እና ሰሜን ኮሪያን ስምምነት ያጣጣለችው ደቡብ ኮሪያ ለዩክሬን የጦር መሳሪያ ልትልክ እንደምትችል አስታወቀችሩሲያ እና ሰሜን ኮሪያ በጦርነት ወቅት የጋራ መከላከያ እንዲኖራቸው ያደረጉትን ስምምነት ያወገዘው የደቡብ ኮሪያ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት፣ ለዩክሬን ጉዳት የማያደርሱ አቅርቦቶችን በገደብ ለመስጠት የሚከተለውን ፖሊሲ በድጋሚ እንደሚያጤነው አስታውቋል። የፕሬዚዳንቱ ከፍተኛ ባለሥልጣን ሐሙስ ዕለት አስተያየታቸውን የሰጡት፣ ጽህፈት ቤቱ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ፒዮንግያንግ ላይ ባደረጉት ጉባዔ የደረሱበትን ስምምነት...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበሉዊዚያና አሥርቱ ትዕዛዛት በትምህርት ክፍል ውስጥ እንዲሰቀል የሚያዝ አዋጅ ጸደቀበአሜሪካ በሉዊዚያና ግዛት አሥርቱ ትዕዛዛት በሕዝብ ትምህርት ቤት ክፍሎች ውስጥ እንዲሰቀል ትላንት ረቡዕ በአዋጅ ተደንግጓል። ውሳኔው በሪፐብሊካኖች ቁጥጥር ሥር ያለው የግዛቲቱ የሕግ አውጪ ም/ቤት የወግ አጥባቂዎችን አጀንዳ ለማስፈጸም የወሰደው ሌላ እርምጃ እንደሆነ በመነገር ላይ ነው። በሪፐብሊካዊው ሃገረ ገዥ ጄፍ ላንድሪ ትላንት የተፈረመው ሕግ፣ የፖስተር መጠን ያለውና በቀላሉ መነበብ የሚችል አሥርቱን ትዕዛዝ የያዘ ሰሌዳ በመንግስት በጀት በሚንቀሳቀሱና...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየኤርትራ መሠረታዊ መብቶች ስልታዊ በሆነ መንገድ ታፍነዋል - ተመድየኤርትራ መንግሥት የሕዝቡን መሠረታዊ መብቶች እና ነጻነቶች በኃይል እና በዛቻ በማፈን ሥልጣኑን ለማጠናከር እየተጠቀመበት ነው ሲሉ የሰብአዊ መብቶች ባለሞያ አስታወቁ። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኤርትራ ልዩ የሰብአዊ መብቶች ሪፖርት አቅራቢ የሆኑት ሞሐመድ አብደልሰላም ባቢከር ሐሙስ ዕለት ለድርጅቱ ሰብአዊ መብቶች ምክርቤት ባደረጉት ንግግር "በኤርትራ ያለው ሁኔታ አሳሳቢ ነው። በዘፈቀደ እና በድብቅ የሚፈጸሙ እስር እና የግዳጅ መሰወርን ጨምሮ ከባድ የሰብአዊ...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየውጭ ባንኮች በኢትዮጵያ ሊሠሩ የሚችሉበትን ድንጋጌ የያዘ የዐዋጅ ረቂቅ ይፋ ኾነየውጭ ባንኮች፣ በኢትዮጵያ በባንክ ዘርፍ የሚሳተፉበትን አግባብ የሚዘረዝር “የባንክ ሥራ ረቂቅ ዐዋጅ” ተዘጋጅቶ ይፋ ኾኗል። የዐዋጅ ረቂቁ፣ የውጭ ባንኮች፣ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ በባለቤትነት የሚይዙትን ተቀጥላ ወይም ቅርንጫፍ ለመክፈት ፈቃድ እንደሚያገኙ ይደነግጋል። ይኸው ረቂቅ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ በዛሬ ኀሙስ ስብሰባው ላይ ውይይት ከሚያደርግባቸው የዐዋጆች ረቂቆች መካከል አንዱ እንደኾነ ተጠቅሶ የነበረ ቢኾንም ውይይት አልተደረገበትም።...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበማረቆ ልዩ ወረዳ እና በምሥራቅ ጉራጌ ግጭት 88 ተጠርጣሪዎች ታሰሩበማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ በማረቆ ልዩ ወረዳ እና በምሥራቅ ጉራጌ ዞን መስቃን አካባቢ ባለው ግጭት የጠረጠራቸውን 88 ሰዎችን ማሰሩን፣ የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ። የአካባቢው ነዋሪዎች፣ መንግሥት ሰዎችን እያሰረ ያለው፣ “ከሕግ አግባብ ውጭና ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ ባልተጣራ ማስረጃ ነው፤” ሲሉ ወቀሳቸውን አቅርበዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበኖኖ ወረዳ የሠርግ ላይ ጥቃት ሙሽሮችን ጨምሮ 27 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸበምዕራብ ሸዋ ዞን በኖኖ ወረዳ፣ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ፣ በሠርግ ሥነ ሥርዓት ላይ በተፈጸመ ጥቃት 27 ሰዎች መገደላቸውንና ሌሎች 17 መቁሰላቸውን፣ በወረዳው የቢፍቱ ጃለላ ቀበሌ አስተዳዳር እና ተጎጂዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡ ጥቃቱ የደረሰበት የጊፍቲ ጃለላ ቀበሌ ሊቀ መንበር አቶ ነስሩ ዑመር፣ በዕለቱ ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ በተወረወረው ቦምብ እና በተከፈተው ተኩስ ከተገደሉት ውስጥ ተጋቢ ሙሽሮችም እንደሚገኙበት ገልጸዋል። ጥቃቱን ተከትሎ...0 Comments 0 Shares