0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየአፍሪካን የክትባት ገበያ ለመፍጠር 1 ቢሊየን ዶላር ቃል ተገባእየጨምረ የመጣውን የኮሌራ ወረርሽኝ ጨምሮ በርካታ የጤና ቀውሶችን እያስተዳንገደች በምትገኘው አፍሪካ ውስጥ ክትባቶችን ለማምረት የዓለም መሪዎች፣ የጤና ቡድኖች እና የመድኃኒት ኩባንያዎች የ1.2 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ እንደሚሰጡ አስታውቀዋል። ፓሪስ እየተካሄደ በሚገኘው የሕክምና ጉባዔ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የአፍሪካ የክትባት ማምረቻን ለማስጀመር የሚደረገው ጥረት "ሀቀኛ የአፍሪካ ገበያን ለማቋቋም የሚያስችል ወሳኝ...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየእስላማዊ ቡድን ማንሰራራት ያሰጋት ሶማሊያ ለቀው የሚወጡት ሰላም አስከባሪ ኃይሎች ፍጥነት እንዲቀንሱ ጠየቀችበሀገሯ የጸጥታ ክፍተት ሊፈጠር ይችላል ስትል ያስጠነቀቀችው ሶማሊያ፣ የአፍሪካ ሰላም አሰከባሪ ኃይሎች ከሶማሊያ ለቀው የሚወጡበትን ፍጥነት እንዲቀንሱ ጠይቃለች። ሮይተርስ የተመለከታቸው ሰነዶች እንደሚያሳዩት፣ ከሶማሊያ ጋር ድንበር የሚዋሰኑ አጎራባች ሀገሮች፣ ዳግም እያንሰራራ የሚገኘው የአል-ሻባብ ቡድን ስልጣን ሊቆጣጠር ይችላል የሚል ስጋት ገብቷቸዋል። በሶማሊያ የሚገኘው የአፍሪካ ህብረት የሽግግር ተልዕኮ (አትሚስ) ሰላም አስከባሪ ኃይል እ.አ.አ በታህሳስ...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበኬንያ በታክስ ጭማሪ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተቃውሞው ቀጥሏልበኬንያ ረቂቅ የታክስ ጭማሪ አዋጅን በመቃወም በናይሮቢ እና በሌሎችም አካባቢዎች በሺሕ የሚቆጠሩ ሰዎች የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል። የታክስ ጭማሪውን በመቃወም ለወራት በማኅበራዊ ሚዲያ ሲደረግ የነበረው ዘመቻ፣ ወደ ተቃውሞ ሰልፍ ተቀይሯል። የታክስ ጭማሪው የሚደረገው ብድርን ለመክፈል እና ለልማት ሥራዎች እንደሆነ መንግስት ይገልጻል። መንግስት ከረቂቅ አዋጁ ውስጥ የተወሰኑትን እንደሚተው ቢያስታውቅም፣ ዛሬ ሐሙስ የተቃውሞ ሰልፉ መቀጠሉ ታውቋል። የታክስ...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየሩሲያ እና ሰሜን ኮሪያን ስምምነት ያጣጣለችው ደቡብ ኮሪያ ለዩክሬን የጦር መሳሪያ ልትልክ እንደምትችል አስታወቀችሩሲያ እና ሰሜን ኮሪያ በጦርነት ወቅት የጋራ መከላከያ እንዲኖራቸው ያደረጉትን ስምምነት ያወገዘው የደቡብ ኮሪያ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት፣ ለዩክሬን ጉዳት የማያደርሱ አቅርቦቶችን በገደብ ለመስጠት የሚከተለውን ፖሊሲ በድጋሚ እንደሚያጤነው አስታውቋል። የፕሬዚዳንቱ ከፍተኛ ባለሥልጣን ሐሙስ ዕለት አስተያየታቸውን የሰጡት፣ ጽህፈት ቤቱ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ፒዮንግያንግ ላይ ባደረጉት ጉባዔ የደረሱበትን ስምምነት...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበሉዊዚያና አሥርቱ ትዕዛዛት በትምህርት ክፍል ውስጥ እንዲሰቀል የሚያዝ አዋጅ ጸደቀበአሜሪካ በሉዊዚያና ግዛት አሥርቱ ትዕዛዛት በሕዝብ ትምህርት ቤት ክፍሎች ውስጥ እንዲሰቀል ትላንት ረቡዕ በአዋጅ ተደንግጓል። ውሳኔው በሪፐብሊካኖች ቁጥጥር ሥር ያለው የግዛቲቱ የሕግ አውጪ ም/ቤት የወግ አጥባቂዎችን አጀንዳ ለማስፈጸም የወሰደው ሌላ እርምጃ እንደሆነ በመነገር ላይ ነው። በሪፐብሊካዊው ሃገረ ገዥ ጄፍ ላንድሪ ትላንት የተፈረመው ሕግ፣ የፖስተር መጠን ያለውና በቀላሉ መነበብ የሚችል አሥርቱን ትዕዛዝ የያዘ ሰሌዳ በመንግስት በጀት በሚንቀሳቀሱና...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየኤርትራ መሠረታዊ መብቶች ስልታዊ በሆነ መንገድ ታፍነዋል - ተመድየኤርትራ መንግሥት የሕዝቡን መሠረታዊ መብቶች እና ነጻነቶች በኃይል እና በዛቻ በማፈን ሥልጣኑን ለማጠናከር እየተጠቀመበት ነው ሲሉ የሰብአዊ መብቶች ባለሞያ አስታወቁ። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኤርትራ ልዩ የሰብአዊ መብቶች ሪፖርት አቅራቢ የሆኑት ሞሐመድ አብደልሰላም ባቢከር ሐሙስ ዕለት ለድርጅቱ ሰብአዊ መብቶች ምክርቤት ባደረጉት ንግግር "በኤርትራ ያለው ሁኔታ አሳሳቢ ነው። በዘፈቀደ እና በድብቅ የሚፈጸሙ እስር እና የግዳጅ መሰወርን ጨምሮ ከባድ የሰብአዊ...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየውጭ ባንኮች በኢትዮጵያ ሊሠሩ የሚችሉበትን ድንጋጌ የያዘ የዐዋጅ ረቂቅ ይፋ ኾነየውጭ ባንኮች፣ በኢትዮጵያ በባንክ ዘርፍ የሚሳተፉበትን አግባብ የሚዘረዝር “የባንክ ሥራ ረቂቅ ዐዋጅ” ተዘጋጅቶ ይፋ ኾኗል። የዐዋጅ ረቂቁ፣ የውጭ ባንኮች፣ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ በባለቤትነት የሚይዙትን ተቀጥላ ወይም ቅርንጫፍ ለመክፈት ፈቃድ እንደሚያገኙ ይደነግጋል። ይኸው ረቂቅ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ በዛሬ ኀሙስ ስብሰባው ላይ ውይይት ከሚያደርግባቸው የዐዋጆች ረቂቆች መካከል አንዱ እንደኾነ ተጠቅሶ የነበረ ቢኾንም ውይይት አልተደረገበትም።...0 Comments 0 Shares