Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-21 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በማረቆ ልዩ ወረዳ እና በምሥራቅ ጉራጌ ግጭት 88 ተጠርጣሪዎች ታሰሩ
    በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ በማረቆ ልዩ ወረዳ እና በምሥራቅ ጉራጌ ዞን መስቃን አካባቢ ባለው ግጭት የጠረጠራቸውን 88 ሰዎችን ማሰሩን፣ የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ። የአካባቢው ነዋሪዎች፣ መንግሥት ሰዎችን እያሰረ ያለው፣ “ከሕግ አግባብ ውጭና ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ ባልተጣራ ማስረጃ ነው፤” ሲሉ ወቀሳቸውን አቅርበዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-21 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኖኖ ወረዳ የሠርግ ላይ ጥቃት ሙሽሮችን ጨምሮ 27 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
    በምዕራብ ሸዋ ዞን በኖኖ ወረዳ፣ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ፣ በሠርግ ሥነ ሥርዓት ላይ በተፈጸመ ጥቃት 27 ሰዎች መገደላቸውንና ሌሎች 17 መቁሰላቸውን፣ በወረዳው የቢፍቱ ጃለላ ቀበሌ አስተዳዳር እና ተጎጂዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡ ጥቃቱ የደረሰበት የጊፍቲ ጃለላ ቀበሌ ሊቀ መንበር አቶ ነስሩ ዑመር፣ በዕለቱ ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ በተወረወረው ቦምብ እና በተከፈተው ተኩስ ከተገደሉት ውስጥ ተጋቢ ሙሽሮችም እንደሚገኙበት ገልጸዋል። ጥቃቱን ተከትሎ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-21 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኢትዮጵያ የሚኖሩ ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች አገልግሎቶች እንዲሻሻሉ ጠየቁ
    በኢትዮጵያ ያሉ ስደተኞች፣ ከአገልግሎት አቅርቦት እና ከጸጥታ ጋራ የተያያዙ ችግሮች እንዲፈቱላቸው ጥሪ አቀረቡ። በሰሜን ጎንደር ዞን በዓለምዋጭ መጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት አስተያየት፣ ባለፈው ማክሰኞ፣ በአካባቢያቸው፣ በመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል የተኩስ ልውጥ ተደርጎ፣ አንድ ስደተኛ በበራሪ ጥይት መቁሰሉን ገልጸው፣ በኹኔታው ስጋት እንዳደረባቸው ተናግረዋል፡፡ በምዕራብ ጎንደር ዞን ያሉት...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-21 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የተመድ የስደተኞች ኮሚሽነር የሱዳኑ ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ
    የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ፣ “እብደት” ብለው የገለጹትና በሱዳን እንዲሁም በደቡብ ሱዳን የሚካሄደው ጦርነት እንዲቆም ጠይቀዋል። ኮሚሽነሩ ዛሬ ታስቦ የዋለውን የዓለም የስደተንኞችን ቀን በማስመልከት በሁለቱ ሃገራት በጉብኝት ላይ ናቸው። የቪኦኤ የተመድ ዘጋቢ ማርግሬት ባሺር ከኒው ዮርክ አነጋግራቸዋለች። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-21 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዓለም የስደተኞች ቀን - ቸልታው አዲስ ልምድ ሆኖ ይሆን?
    የረድዔት ቡድኖች ቀውስ በገጠማቸው በሱዳን፣ ሶማሊያ፣ በሳህል እና በሌሎች አካባቢዎች፤ ተግዳሮቶችን ለመቋቋም እጅግ አነስተኛ የሆነ የገንዘብ ድጋፍ ብቻ እንደሚደረግ ይናገራሉ። በዚህ ወር መግቢያ ላይ የኖርዌይ የስደተኞች ምክር ቤት (NRC) ኃላፊ “ሙሉ ለሙሉ ተፈናቃዮችን መዘንጋት አዲሱ ልምድ ሆኗል” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ሄኔሪ ዊልኪንስ ስደተኞች እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት በገንዘብ ድጋፍ ዙሪያ ያላቸው አስተያየት ላይ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-21 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ለአንድ ትሪሊዮን የተቃረበው የ2017 በጀት እና የባለሞያዎች ምልከታ
    ለመጪው የኢትዮጵያ 2017 በጀት ዓመት፣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ971ነጥብ2 ቢሊዮን ብር(17 ቢሊዮን ዶላር) ዓመታዊ በጀት ረቂቅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቧል። የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ፣ የበጀት ረቂቁ በቀረበበት ወቅት ለምክር ቤቱ እንዳስረዱት፣ ካለፈው ዓመት 21 በመቶ ብልጫ እንዳለው አስረድተዋል። በጉዳዩ ላይ የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች፣ የበጀት ጉድለቱ ከፍተኛ መኾኑንና ከበጀቱ ብዙ ድርሻ ለዕዳ ክፍያ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Maya Media
    2024-06-20 13:54:01 -
    ኢትዮጵያን ከፊስቱላ ነጻ የማድረግ ዘመቻ! ሙሉ ዝግጅቱን ዛሬ ማታ ይጠብቁ! Hamlin fistula ethiopia Maya Media Presents |
    ኢትዮጵያን ከፊስቱላ ነጻ የማድረግ ዘመቻ! ሙሉ ዝግጅቱን ዛሬ ማታ ይጠብቁ! Hamlin fistula ethiopia Maya Media Presents |
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Maya Media
    2024-06-20 13:54:01 -
    ኢትዮጵያን ከፊስቱላ ነጻ የማድረግ ዘመቻ! @hamlinfistula
    ኢትዮጵያን ከፊስቱላ ነጻ የማድረግ ዘመቻ! @hamlinfistula
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (28873-28880 of 303193)
  • «
  • Prev
  • 3608
  • 3609
  • 3610
  • 3611
  • 3612
  • Next
  • »
© 2025 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory