0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢትዮጵያ ከ9 ሺህ በላይ ስደተኞች ዲጂታል መታወቂያ ማግኘታቸው ተገለፀባለፉት 6 ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የሚገኙ 10 ሺህ የሚጠጉ ስደተኞች ፋይዳ የተሰኘ ዲጂታል መታወቂያ እነደተሰጣቸው የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር፣ በምህጻሩ ዩ.ኤን.ኤች.ሲ.አር አስታውቋል። ዲጂታል መታወቂያው፣ ስደተኞች የተለያዩ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የደኅንነት አገልግሎቶችን እንዲያገኙ እንደሚያስችል ተቋሙ ገልጿል። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰማኮ) ተጠባባቂ ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ፣ተመዝግበው እውቅና ማግኘት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMባይደን በተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የመሰናበቻ ንግግር አደረጉየአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን በ79ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጀት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ዛሬ ማክሰኞ ንግግር አድርገዋል። 20 ደቂቃ ያህል የፈጀው ንግግራቸው፣ የፕሬዝደንትነት ዘመናቸው ለሚያበቃው ባይደን ተመድን የመሰናበቻ ንግግር ተደርጎ ይቆጠራል። በመካከለኛው ምሥራቅ፣ በዩክሬን እንዲሁም በአፍሪካ የሚካሄዱት ጦሮነቶች የንግግሮቻቸው ዋና መልዕክቶች ነበሩ።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMእስራኤል በሊባኖስ ባደረሰቻቸው ጥቃቶች የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ550 ማለፉ ተገለጸእስራኤል በሁለቱ ቀናት ባደረሰቻቸው የአየር ጥቃቶች 558 ሰዎች መገደላቸውን የሊባኖስ የጤና ባለሥልጣናት ተናገሩ። ዛሬ ማክሰኞ እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ ላይ በተደጋጋሚ የአየር ድብደባ አካሂዳለች። ጥቃቶቹ ኢላማ ያደረጉት ወደሰሜናዊ እስራኤል ሮኬቶች የሚተኩሱትን ጨምሮ በርካታ የሄዝቦላ ተዋጊዎችን መሆኑን አመልክታለች። ሄዝቦላ በበኩሉ ዛሬ ማክሰኞ የእስራኤል ወታደራዊ ሠፈሮች ላይ ያነጣጠረ የሮኬት ጥቃት ማድረሱን አስታውቋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMኢትዮጵያ ግብጽ በሳምንቱ መጨረሻ ወደሶማሊያ በድጋሚ የጦር መሣሪያዎች መላኳን በሚመለከት ያላትን ሥጋት ገለጸችየኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ታየ አፅቀሥላሴ "የውጭ ኃይሎች ወደሶማሊያ የሚልኳቸው የጦር መሣሪያዎች አስቀድሞም ያለውን ደካማ የጸጥታ ሁኔታ ሊያባብሱ እና መሣሪያዎቹ በአሸባሪዎች እጅ ሊወድቁ ይችላሉ" ብለዋል። የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ታየ ይህንን ሥጋታቸውን በኒው ዮርክ እየተካሄደ ካለው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ከድርጅቱ የሰላም ግንባታ እና የፖለቲካ ጉዳዮች ረዳት ዋና ጸሐፊ ሮዝሜሪ ዲካርሎ ጋር ባደረጉት ውይይት ያሳወቋቸው መሆኑን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“የአፍሪካ ሀገሮች የተጫናቸው ዕዳ ኤድስን ለማጥፋት የተያዘውን ጥረት እየጎዳው ነው” ተመድ“ከሰሐራ በታች ያሉትን የአፍሪካ ሐገሮች ከጊዜ ወደ ጊዜ በይበልጥ እየተጫናቸው የሄደው የብድር እዳ ወሳኝ ለሆኑ ጸረ ኤችአይቪ አገልግሎቶች የሚውል ገንዘብ እንዳይተርፋቸው እያደረገ ነው” ሲል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸረ ኤድስ ቢሮ ያወጣው አዲስ ሪፖርት አመለከተ፡፡ የብድር ዕዳ ቀውሱ ኤድስን ለማስወገድ በሚደረጉ ጥረቶች እስካሁን የተገኙትን ውጤቶች እያደናቀፈ መሆኑን ሪፖርቱ አስታውቋል፡፡ ኮለምበስ ማቩንጋ ከዚምባቡዌ ዋና ከተማ ከሐራሬ ያጠናቀረው ዘገባ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየዩንቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎች ዕጣ ፈንታበ2016 ዓ.ም የ12 ክፍል መልቀቂያ ፈተናየዩንቨርስቲ መግቢያ ውጤት ላላመጡ በመቶ ሺዎች ለሚቆጠሩ ተማሪዎች መንግስት ከወዲሁ መፍትሄ ካላመጣ ከፍተኛ ማህበራዊ ቀውስ ሊፈጠር እንደሚች ተገለፀ:: የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው ተማሪና ወላጆች መንግስት የዩንቨርስቲ መግቢያ ውጤት ላላመጡ ተማሪዎችን ልዩ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል ብለዋል:: በሌላ በኩል የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ካለፉት ዓመታት ተሞክሮዎቹ በመማር ለተማሪዎቹ የተሻለ የስልተና አማራጮች እና የስራ ዕድል...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMባይደን ለመጨረሻ ጊዜ በመንግስታቱ ድርጅት ፊት ንግግር ያደርጋሉበዚህ ሳምንት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጉባዔ ፊት የፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው የመጨረሻውን ንግግር ያደርጋሉ፡፡ የመካከለኛው ምሥራቅ ግጭት እና የእሳቸው ውሳኔ ጦርነቱን ምን ዓይነት መልክ እንዳይስያዘው ከተለያዩ ሀገራት መንግስታት መሪዎች ጋር በሚወያዩበትም ሆነ አረንጋዴው የእብነበረድ መድረክ ላይ ቆመው ንግግር በሚያደርጉበት ወቅት የሚከተላቸው ጉዳይ ነው፡፡ የአመሪካ ድምጿ የዋይት ኃውስ ዘጋቢ አኒታ ፓውል ከኒው ዮርክ ያደረሰችንን ዘገባ ነው፡፡0 Comments 0 Shares